የቤሕነን ታጣቂ ቡድን በተደረሰው የሰላም ስምምነት መሰረት ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተመለሰ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ሕዝብ ነጻነት ንቅናቄ (ቤሕነን) ታጣቂ ቡድን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ጋር የሰላም ስምምነት በመፈራረም የሰላም እና የልማት ሥራዎችን በጋራ ለመሥራት ዛሬ ወደ ክልሉ ገብቷል።
ታጣቂ ቡድኑ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…