በውጭና በሀገር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአማራ ክልል የሚከናወኑ የመልሶ ማቋቋም ሥራዎችን እንዲያግዙ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከናወኑ የመልሶ ማቋቋም ሥራዎችን በውጭ እና በሀገር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እንዲደግፉ በክልሉ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ጥሪ አቀረበ፡፡
ከሰኔ 2013 እስከ ታህሳስ 2014 ዓ.ም…