Fana: At a Speed of Life!

5ኛው ዙር በጎነት ለአብሮነት የበጎ ፍቃደኛ ወጣት ሰልጣኞች ምረቃ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከባሕርዳር፣ ጅማ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ያሰለጠናቸውን የሰላም መልዕክተኞች ዛሬ አስመርቋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ንግግር ያደረጉት የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፍሬው ተገኝ በዩኒቨርሲቲው የቆዩ ከተለያዩ ክልሎች…

ለሚሰጠው አገልግሎት 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እጅ መንሻ የጠየቀው ባለሙያ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚሰጠው መንግስታዊ አገልግሎት 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ ጠይቆ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የተቀበለው ባለሙያ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑን የአዲስ የአበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የመሬት ሊዝ ባሙያ የሆነው…

በ180 ሚሊየን ዶላር የሚተገበርና ስደተኞችን እንዲሁም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 5 ዓመታት በ180 ሚሊየን ዶላር የሚተገበርና ስደተኞችን ብሎም የሚጠለሉበትን አካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁለተኛውዙር የስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ፕሮጀክቱ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የልማት…

የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 5ኛ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማዊ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 5ኛ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማዊ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ቅዱስነታቸው ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በ96 ዓመታቸው ማረፋቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል…

ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ዓመታት በኢንዱስትሪ ልማት ምርጥ ፈጻሚ ከሆኑ 10 የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ኢትዮጵያን ከፈረንጆቹ 2019 እስከ 2021 በኢንዱስትሪ ልማት ምርጥ ፈጻሚ ከሆኑ 10 የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ አድርጎ አስፍሯታል፡፡ ባንኩ የአፍሪካ ሀገራት ከ2019 እስከ 2021 በኢንዱስትሪ ልማት ያስመዘገቡትን…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 17ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 17ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን "ህብረ ብሔራዊ አንድነታችን ለዘላቂ ሰላማችን" በሚል መሪ ቃል አክብሯል ። የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በሥነ ስርዓቱ ተገኝተው…

በዓለም ዋንጫው ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዋንጫው የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬ ይጀመራሉ። ኔዘርላንድስ ከአሜሪካ እንዲሁም አርጀንቲና ከአውስትራሊያ የዛሬ ጥሎ ማለፍ መርሐ ግብሮች ናቸው። ቀድም ብሎ በሚካሄደው ጨዋታ ምድብ 1ን በቀዳሚነት የጨረሰችው ኔዘርላንድስ ከምድብ 2…

በአማራ ክልል “ከሞፈር ወደ ትራክተር” በሚል መሪ ቃል የሜካናይዜሽን የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በምርት ዘመኑ 716 ትራክተሮች በማሠራጨት ግብርናውን ወደ ሜካናይዜሽን ለማሸጋገር የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ መታቀዱ ተገለጸ። “ከሞፈር ወደ ትራክተር” በሚል መሪ ቃል የሜካናይዜሽን የንቅናቄ መድረክ በባህርዳር ከተማ እየተከናወነ…

በኮንትሮባንድ እና ሕገ-ወጥ ንግድ ላይ የሚሳተፉ አካላት እርምጃ መውሰድ የሚያስችል የውሳኔ ሐሳብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ እና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በኮንትሮባንድ እና ሕገ-ወጥ ንግድ ላይ የሚሳተፉ ሕገ-ወጦችን ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድ የሚያስችል የውሳኔ ሐሳብ ይፋ አደረጉ። የኮንትሮባንድ እና ሕገ ወጥ ንግድ መከላከል…