Fana: At a Speed of Life!

በግብርናው ዘርፍ የተገኙ ውጤቶችን ማስቀጠልና የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብርን ማሳካት ይገባል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር በግብርናው ዘርፍ የተገኙ ውጤቶችን ማስቀጠል እና የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብርን ማሳካት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በግብርናው ዘርፍ በተደረገ መዋቅራዊ ሽግግር ላይ ያተኮረ “ለበለጠ ውጤት ግብርናችንን መቅረጽ” በሚል መሪ…

በጎፋ ዞን ከ155 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ዞኑ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን ለተከታታይ አራት ዓመታት በአየር መዛባት ምክንያት በተከሰተ የምርት መቀነስ ከ 155 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ መጋለጣቸውን የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ…

የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ሳዑዲ ዓረቢያን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በሳዑዲ ዓረቢያ የሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው፡፡ ጉብኝቱ ሳዑዲ ዓረቢያ ከአሜሪካ ጋር ያላት የሁለትዮሽ ግንኙነት በሻከረበተ ወቅት የሚደረግ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

የክርስቲያኖ ሮናልዶ ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ አለመግባት አዳዲስ የፖርቹጋል ኮከቦችን አስተዋውቋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንዱ ጨዋታ የክርስቲያኖ ሮናልዶ ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ አለመግባቱ አዳዲስ የፖርቹጋል ኮከቦች በመድረኩ እንዲታወቁ እድል ሰጥቷል፡፡ ትላንት ምሽት ፖርቹጋል ስዊዘርላንድን 6 ለ 1 ባሸነፈችበት ጨዋታ አሰልጣኝ ፈርናንዶ ሳንቶስ ክርስቲያኖ…

በምግብ ራስን መቻል የህዝብን መሰረታዊ ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ የሀገርን ክብርም ማስጠበቅ ነው-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ ራሳችንን ከቻልን የህዝባችንን መሰረታዊ ፍላጎት ማሟላት ብቻ ሳይሆን የሀገርን ክብርም የምናስጠብቅበት ይሆናል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ግብርናን ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እስካሁን በተደረጉ ጥረቶችና በተገኙ…

በሶማሊያ መከላከያ ሚኒስትር አብዱልከድር የተመራ ልዑክ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ መከላከያ ሚኒስትር አብዱልከድር መሃመድ ኑር የተመራ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የሥራ ስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብቷል። ለልዑካን ቡድኑ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል ይልማ መኳንንቴ አቀባበል…

ፖርቹጋል ስዊዘርላንድን በሰፊ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋል ስዊዘርላንድን በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች። ምሽት አራት ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ ፖርቹጋል ስዊዘርላንድን 6ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፋለች። ለፖርቹጋል ጎንሳሎ ራሞሰ በ17ኛው ፡ በ51ኛውና በ67ኛው ደቂቃዎች ላይ…

በአለታ ወንዶ ከተማ በአንዲት ግለሰብ መኖሪያ ቤት በርካታ ህገወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ሀለታ ወንዶ ከተማ በአንዲት ግለሰብ መኖሪያ ቤት በርካታ ህገወጥ የጦር መሳሪያ መያዙ ተገለፀ፡፡ ከብሔራዊ መረጃና ደኀንነት አገልግሎት ኦፊሰሮች በደረሰ መረጃ በሲዳማ ክልል ልዪ ኃይል ፖሊስ ክትትል ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች መያዛቸው…

ሞሮኮ ሩብ ፍጻሜውን የተቀላቀለች ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆነች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታሩ ዓለም ዋንጫ ሞሮኮ ሩብ ፍጻሜውን የተቀላቀለች ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆናለች፡፡ ሞሮኮ ሩብ ፍጻሜውን የተቀላቀለች ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆነች አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታሩ ዓለም ዋንጫ ሞሮኮ ሩብ…