በግብርናው ዘርፍ የተገኙ ውጤቶችን ማስቀጠልና የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብርን ማሳካት ይገባል – ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር በግብርናው ዘርፍ የተገኙ ውጤቶችን ማስቀጠል እና የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብርን ማሳካት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በግብርናው ዘርፍ በተደረገ መዋቅራዊ ሽግግር ላይ ያተኮረ “ለበለጠ ውጤት ግብርናችንን መቅረጽ” በሚል መሪ…