Fana: At a Speed of Life!

የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ በቀለን ጨምሮ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ በቀለን ጨምሮ በሙስና ወይም ሌብነት ወንጀል የተጠረጠሩ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፀረ ሙስና ብሔራዊ ኮሚቴ አስታወቀ።  …

በአማራ ክልል በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በጦርነት የወደሙ ተቋማት ግንባታ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ መካሄድ ጀምሯል። በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የክልሉናየዞን አመራሮች፣ የሃይማኖት…

ዲፕሎማቶች በአማራ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት ኢትዮጵያን የሚወክሉ ዲፕሎማቶች በአማራ ክልል የአምራች ኢንደስትሪዎችን ጎበኙ። ለቀናት የተለያዩ ስልጠናዎች የወሰዱት ዲፕሎማቶቹ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡልልታ በተገኙበት በደብረብረሃን ያሉ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እና…

በጋምቤላ ክልል የሙስና ወንጀልን መከላከል የሚያስችል ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙስና ወንጀልን ለመከላከል እና የወንጀሉን ተዋንያን ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችል ሰባት አባላት ያሉት ክልላዊ ኮሚቴ ተቋቁሟል። ኮሚቴው በተለያዩ መዋቅሮች በተደራጀ መልኩ የሚፈፀም ሙስናን በመከላከል ወንጀለኞች ለሕግ ቀርበው ተጠያቂ…

ዩ ኤን ዲ ፒ በኢትዮጵያ ለሚከናወኑ የልማት ስራዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (ዩ ኤን ዲ ፒ) ኢትዮጵያ ለምታከናውናቸው ሁለንተናዊ የልማት ስራዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡   የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ እና የገንዘብ…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት በደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች ቅዝቃዜው ሊጠናከር ይችላል- ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት በሰሜን ምሥራቅ፣ መካከለኛው እና የደቡብ ደጋማ ቦታዎች ላይ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አመላከተ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ከሕዳር 22 እስከ ታኅሳስ 1 ቀን 2015 ዓ.ም…

ሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም በዝግጅት ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሪፎርም በመጀመሪያው ሪፎርም የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን ማጠናከርና የታዩ ተግዳሮቶችን መፍታት በሚያስችል መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴርና የገንዘብ ሚኒስቴር በሪፎርሙ ዝግጅት…

በዛሬው የዓለም ዋንጫ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበትን ጨምሮ አራት ጨዋታዎች ይካሔዳሉ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው የዓለም ዋንጫ ዛሬ ከምድብ ሰባት እና ስምንት ወደ ጥሎ ማለፍ የሚቀላቀሉ ቡድኖችን ለመለየት የሚደረጉ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚሁ መሰረት በምድብ ሰባት የተደለደለችው ብራዚል ቀድማ ጥሎ ማለፉን መቀላቀሏን ብታረጋግጥም የምድቧን ሶስተኛ…

በቦሌ ክ/ከተማ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በ90 ቀናት የሚተገበሩ የሰው ተኮር የልማት ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በተለያዩ የልማት ስራዎች ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች ብሔራዊ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች ብሔራዊ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷”ለወንድሜ እና ጓደኛዬ የተባበሩት…