Fana: At a Speed of Life!

ብራዚል ደቡብ ኮሪያን 4 ለ 1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ብራዚል እና ደቡብ ኮሪያ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን አካሂደዋል፡፡ በዚህም የአምስት ጊዜ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮኗ ብራዚል ደቡብ ኮሪያን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን…

ክሮሺያ  ጃፓንን በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም  ዋንጫው ክሮሺያ ጃፓንን በመለያ ምት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች፡፡ መደበኛ ጨዋታውን አንድ አቻ ያጠናቀቁት ጃፓን እና ክሮሺያ ተጨማሪ 30 ደቂቃ ቢሰጣቸውም 120 ደቂቃውን ያለ ውጤት ለውጥ አጠናቀዋል፡፡ ሩብ ፍፃሜውን…

ምሁራን ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ዘላቂ ሰላም ተገቢውን ሚና መጫወት አለባቸው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ በመገንዘብ ለሉዓላዊነቷ እና ለዘላቂ ሰላሟ ተገቢውን ሚና መጫወት አለባቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለኢትዮጵያ ልዕልና የምሁራን ሚና በሚል መሪ ቃል…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በኢትዮጵያ ከዩኔስኮ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከአዲሷ የተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በአፍሪካ ህብረትና በተመድ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተጠሪ እንዲሁም በኢትዮጵያ የድርጅቱ ተወካይ ሪታ ቢሶነዝ ጋር ተወያዩ። ተጠሪዋ ድርጅቱ በአፍሪካ ከ2022…

ኮሚቴው ተጨማሪ 16 ተሽከርካሪ የህክምና ግብዓቶችን በትግራይ ክልል እያሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ተጨማሪ16 ተሽከሪካሪ ምግብ እና የህክምና ግብዓቶች በትግራይ ክልል በሚገኙ ሆስፒታሎች እያሰራጨ መሆኑን አስታውቋል፡፡   ኮሚቴው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ ÷የሰብዓዊ እርዳታ ምግብ እና…

ከልዋን ፣ያሎ እና ቢሶበር ከተሞች በድጋሜ  የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ምክንያት ኃይል ተቋርጦባቸው የነበሩት ከልዋን ፣ያሎ እና ቢሶበር ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘታቸውን የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአግልገሎቱ ስራ አስፈፃሚ ያሲን አሌ እንደገለፁት÷አገልግሎቱን እንደገና ለመመለስ…

ቡና ባንክ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ከግብር በፊት 1ነጥብ 19 ቢሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡና ባንክ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ከግብር በፊት 1 ነጥብ 19 ቢሊየን ብር ማትረፉን እና ከ27 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰብ መቻሉን ገልጿል። የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ መጠንም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ6 ነጥብ 7 ቢሊየን…

የባለሞተር ተሽከርካሪ ነጋዴዎችን እንደ ፋይናንስ ነክ ያልሆኑ የተሰየሙ የንግድና የሙያ ስራዎች መሰያሚያ መመሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባለሞተር ተሽከርካሪ ነጋዴዎችን እንደ ፋይናንስ ነክ ያልሆኑ የተሰየሙ የንግድና የሙያ ስራዎች መሰያሚያ መመሪያ ቁጥር 934/2015 መዘጋጀቱን የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ መመሪያው የተዘጋጀው በወንጀል የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት…

አየር መንገዱ በውጭ ሀገር ለሚታከሙ 100 የልብ ሕሙማን የትራንስፖርት ወጪ ሊሸፍን ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ100 የልብ ሕሙማን ሕጻናት ቀዶ ጥገና ወደሚያደርጉበት ሀገር ደርሰው የሚመለሱበትን ሙሉ የትራንስፖርት ወጪ እንደሚሸፍን አስታወቀ፡፡ በዛሬው ዕለትም አየር መንገዱ ለመጀመሪያ አራት ተጓዦች ሽኝት…

አምባሳደር ተፈራ የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ጃፓን ከሚገኙ 13 ኩባንያዎች ሃላፊዎች ጋር በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ጃፓን ረጅም ዘመን ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት…