Fana: At a Speed of Life!

የኢንተርኔት አባት ለዓለም አቀፉ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ኢትዮጵያን ያደረገችውን ዝግጅት አደነቁ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንተርኔት አባት በመባል የሚታወቁት ቪንት ሰርፍ ለዓለም አቀፉ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ኢትዮጵያ ያደረገችውን ዝግጅት አደነቁ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ እና ቪንት ሰርፍ (የኢንተርኔት አባት) ጋር ተወያይተዋል፡፡…

አቶ ቀጄላ መርዳሳ በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ሉይሳ ፍራጎሳ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ሉይሳ ፍራጎሳ ጋርተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በባህል፣ በስፖርት፣ በታሪክ እና የሁሉቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከሚኒስቴሩ…

መንግሥት ለሚያደርገው የመልሶ ማቋቋም ሥራ አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን- የተመድ የልማት ፕሮግራም

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የልማት ፕሮግራም በጦርነት የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም ኢትዮጵያ ለምታከናውነው ሥራ አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍና ትብብር እንደሚያደርግ ገለጸ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈፃሚ ከሆኑት አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ባደረጉት ገለጻ÷ የአጎዋ ዕድል በመቋረጡ በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ እየተካሄዱ ባሉ ኢኮኖሚያዊ ስብሰባዎች ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ7ኛው የአፍሪካ የኢኮኖሚ ቀጠናዎች ድርጅት ዓመታዊ ስብሰባ እና በአፍሪካ ኅብረት 5ኛ ልዩ የኢኮኖሚ ሲምፖዚየም ላይ በናይጄሪያ አቡጃ አየተሳተፈች ነው፡፡ በሲምፖዚየሙ የኢንዱስትሪውን ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን በማፋጠን ፣ የማይበገር ኢኮኖሚ…

ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ከአምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተደረገ ስላለው…

በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሳቸው ተገለጸ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች እጅግ በጣም አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአገልግሎት አሰጣጥ ችግር የሚታይባቸው የፌዴራል ተቋማትና…

በሐረሪ ክልል በ82 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ82 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የትምህርትና የመንገድ ልማት ፕሮጀክቶች አቶ ኦርዲን በድሪና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመረቁ፡፡ በሥነ -ስርዓቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እንደገለፁት÷ በክልሉ…