ከንቲባ አዳነች በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የ90 ቀናት እቅድ ተግባራት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የ90 ቀናት እቅድ ተግባራት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡
ከንቲባዋ በጉብኝታቸው÷ በክፍለ ከተማው በ90ቀናት እቅድ ተካተው ወደ ተግባር…