Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በጋራ 500 ሜጋ ዋት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ  ለመገንባት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት እና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ማስዳር ኩባንያ የ500 ሜጋ ዋት ሁለት የሶላር ጣቢያ (የፀሐይ ብርሃን ኃይል) በጋራ ለማልማት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች…

ከ6 ሚሊየን ዶላር በላይ እንዲሸሽ በማድረግ የተጠረጠሩ 6 የጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ በ26 ግለሰቦች እንዲሸሽ በማድረግ ሀገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩ ስድስት የጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹ ምትኩ አበባው፣ ግርማ ይባፋ፣ እንግዳ አቦ፣ ማቲዎስ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሚሲዮን መሪዎች የመልሶ ማቋቋም ሂደት ላይ የላቀ ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሚሲዮን መሪዎች አገሪቱ በምታከናውነው መልሶ ግንባታ እና የመልሶ ማቋቋም ስራ ላይ ያላቸው ሚና የላቀ በመሆኑ ይህን ኃላፊነት በብቃት እንዲወጡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ። ፕሬዚዳንቷ ለነባርና አዳዲስ አምባሳደሮች በተዘጋጀው የእራት ግብዣ…

ቤተ ክርስቲያኗ ከ118 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚተገበር የልማት ስራ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማትና ማህበራዊ አገልግሎት ኮሚሽን በተለያዩ ክልሎች ላይ ተግባራዊ የሚሆንና በ118 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የልማት ስራ ይፋ አደረገች፡፡ በደቡብ ክልል አራት ወረዳዎችና በሲዳማ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሠላምና ጸጥታ የተከናወኑ አበረታች ሥራዎችን በማጠናከር ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ በትኩረት አንደሚሠራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሠላምና ጸጥታ የ6 ወራት አፈጻጸም የግምገማ…

ከ65 ሚሊየን ብር በላይ የይዞታ ካሳ ክፍያ በሚል ያለአግባብ በመውሰድ የተከሰሱት 16 ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ 65 ሚሊየን ብር በላይ የውሀ ፕሮጀክት ስራ የይዞታ ካሳ ክፍያ በሚል ያለአግባብ ወስደዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል የተከሰሱት የወረዳ 6 ስራ አስፈጻሚ ገረመው ግዛቸውን ጨምሮ 16 ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተሰጠ።…

የአውሮፓ ህብረት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት መንግሥት የፈጸማቸውን ተግባራት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት መንግሥት የፈጸማቸውን ተግባራት አደነቀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዶክተር አኔት ዌበር ጋር…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ተጨማሪ አዲስ የደንብ ልብስ ሥራ ላይ አዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ተጨማሪ አዲስ የደንብ ልብስ ሥራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የፖሊስ ተቋማትን ለማዘመን በተያዘው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መሰረት የአዲስ አበባ ፖሊስ አዳዲስ የደንብ ልብሶችን አስመርቆ እየተገለገለ መሆኑን…

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶ/ር አኔት ዌበር ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካካል ስለሚኖረው ዘርፈ ብዙ…