የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Melaku Gedif Jan 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በጋራ 500 ሜጋ ዋት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ለመገንባት ተፈራረሙ Mekoya Hailemariam Jan 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት እና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ማስዳር ኩባንያ የ500 ሜጋ ዋት ሁለት የሶላር ጣቢያ (የፀሐይ ብርሃን ኃይል) በጋራ ለማልማት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ6 ሚሊየን ዶላር በላይ እንዲሸሽ በማድረግ የተጠረጠሩ 6 የጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች ፍርድ ቤት ቀረቡ Tamrat Bishaw Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ በ26 ግለሰቦች እንዲሸሽ በማድረግ ሀገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩ ስድስት የጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹ ምትኩ አበባው፣ ግርማ ይባፋ፣ እንግዳ አቦ፣ ማቲዎስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሚሲዮን መሪዎች የመልሶ ማቋቋም ሂደት ላይ የላቀ ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቀረቡ Feven Bishaw Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሚሲዮን መሪዎች አገሪቱ በምታከናውነው መልሶ ግንባታ እና የመልሶ ማቋቋም ስራ ላይ ያላቸው ሚና የላቀ በመሆኑ ይህን ኃላፊነት በብቃት እንዲወጡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ። ፕሬዚዳንቷ ለነባርና አዳዲስ አምባሳደሮች በተዘጋጀው የእራት ግብዣ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቤተ ክርስቲያኗ ከ118 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚተገበር የልማት ስራ ይፋ አደረገች Feven Bishaw Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማትና ማህበራዊ አገልግሎት ኮሚሽን በተለያዩ ክልሎች ላይ ተግባራዊ የሚሆንና በ118 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የልማት ስራ ይፋ አደረገች፡፡ በደቡብ ክልል አራት ወረዳዎችና በሲዳማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን Meseret Awoke Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሠላምና ጸጥታ የተከናወኑ አበረታች ሥራዎችን በማጠናከር ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ በትኩረት አንደሚሠራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሠላምና ጸጥታ የ6 ወራት አፈጻጸም የግምገማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ65 ሚሊየን ብር በላይ የይዞታ ካሳ ክፍያ በሚል ያለአግባብ በመውሰድ የተከሰሱት 16 ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተሰጠ Tamrat Bishaw Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ 65 ሚሊየን ብር በላይ የውሀ ፕሮጀክት ስራ የይዞታ ካሳ ክፍያ በሚል ያለአግባብ ወስደዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል የተከሰሱት የወረዳ 6 ስራ አስፈጻሚ ገረመው ግዛቸውን ጨምሮ 16 ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተሰጠ።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት መንግሥት የፈጸማቸውን ተግባራት አደነቀ Feven Bishaw Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት መንግሥት የፈጸማቸውን ተግባራት አደነቀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዶክተር አኔት ዌበር ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ፖሊስ ተጨማሪ አዲስ የደንብ ልብስ ሥራ ላይ አዋለ Meseret Awoke Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ተጨማሪ አዲስ የደንብ ልብስ ሥራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የፖሊስ ተቋማትን ለማዘመን በተያዘው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መሰረት የአዲስ አበባ ፖሊስ አዳዲስ የደንብ ልብሶችን አስመርቆ እየተገለገለ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Jan 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶ/ር አኔት ዌበር ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካካል ስለሚኖረው ዘርፈ ብዙ…