Fana: At a Speed of Life!

ልማት ባንክ ለግብርና ሜካናይዜሽን የሚያገለግሉ መሳሪያዎችን ለደንበኞች አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከጀርመን ልማት ባንክ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ለሊዝ ፋይናንስ ደንበኞቹ ያቀረባቸውን የሰብል ማጨጃና መውቂያ መሳሪያዎች አስረከበ። በርክክቡ ስነ-ስርዓቱ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት አስፋው አበራ እና በአዲስ…

ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በትብብር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ከፍተኛ የመረጃ ጄኔራል መኮንኖች በሠላም እና ፀጥታ ዙሪያ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በአዲስ አበባ ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩም ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በሌሎች ዘርፎች ተባብረው እንደሚሰሩ ሁሉ በሰላምና…

ቻይና ለዓለም ሰላም እና መረጋጋት ከሰሜን ኮሪያ ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ ናት- ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለዓለም ዘላቂ ሰላም እና ልማት ከሰሜን ኮሪያ ጋር በቅንጅት ለመስራትቁርጠኛ ናት ሲሉ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ሰሜን ኮሪያ ታይቶ ባማይታወቅ ሁኔታ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሚሳኤሎች ማስወንጨፏን ተከትሎ…

በዓለም ዋንጫ አውስትራሊያ ቱኒዚያን 1 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የዓለም ዋንጫ በምድብ አራት የሚገኙት ቱኒዝያ እና አውስትራሊያ የሁለተኛ ዙር ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም አውስትራሊያ አፍሪካዊቷን ቱኒዚያን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋ ከምድቡ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሶማሌ ክልል 110 የውሃ ፓምፖችን ለገሰ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ማስተዋወቂያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡   በመርሐ ግብሩ የመስኖና ቆላማ አካባዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ…

አቢሲኒያ ባንክ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቢሲኒያ ባንክ አክሲዮን ማኅበር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጣራ እና 4 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የአቢሲንያ ባንክ የባለአክሲዮኖች 26ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 13ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ…

የቡሬ የተቀናጀ ግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የተግባር ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቡሬ የተቀናጀ ግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የተግባር ማስጀመሪያ መርሐ- ግብር በባሕርዳር ተካሄደ ። ፓርኩ የክልሉን አርሶ አደር ሸክም በማቅለል ሚናው ላቅ ያለ መሆኑ ተነግሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 1ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በቦንጋ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛ የፌዴሬሽኑ አባል በመሆን የተመሰረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አንደኛ አመት የምስረታ በዓል በቦንጋ ከተማ ተከበረ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በክልሉ በሚገኙ ህዝቦች መካከል አንድነት፣ እኩልነትና…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ 234 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 234 ተማሪዎች አስመረቀ። ተማሪዎቹ በሕክምና እና ጤና በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ዘርፎች የሰለጠኑ መሆናቸውን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል። ከተመራቂዎቹ መካከል 123ቱ…

በትግራይ ክልል ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ከቀያቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በክልሉ የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት…