Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልሽ አብዲሳ ከምዕራብ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልሽ አብዲሳ ከምዕራብ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጊምቢ ከተማ እየተወያዩ ነው። አቶ ሽመልስ አብዲሳ ውይይቱን እያካሄዱ ያሉት ከዞኑ ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር መሆኑን ኢዜአ…

ምክር ቤቱ ዛሬ ከሰዓት በሚያደርገው ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚቀርቡ ሹመቶችን ያፀድቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ከሰዓት በሚያደርገው ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚቀረቡ ሹመቶችን መርምሮ ያፀድቃል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ…

የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ ስርዓቱ ባሻገር ህዝባዊ ትስስር የሚያጠናክር ነው – አቶ ቀጄላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ ስርዓቱ ባሻገር የህዝቦችን አንድነት የሚያጸና፣ ህዝባዊ ትስስር የሚያጠናክር በዓል መሆኑን የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ። ሚኒስትሩ የጥምቀት በዓልን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የእንኳን…

አዋሽ ባንክ እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢኒስቲትዩት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፀሐይ ሽፈራው እንዲሁም የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢኒስቲትዩት ዋና…

በአማራ ክልል የ2015 ክልል አቀፍ የተቀናጀ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ልማት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የ2015 ክልል አቀፍ የተቀናጀ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ልማት ስራ በዛሬው ዕለት በማእከላዊ ጎንደር ዞን አርማጭሆ ወረዳ ተጀምሯል፡፡ መርሃ ግብሩን የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀምበር ያስጀመሩት ሲሆን÷የሀይማኖት…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በቅርቡ ለተሾሙት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በቅርቡ ለተሾሙት 14 ባለሙሉ ሥልጣን አምሳደሮችና 7 አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ሰጡ፡፡ የሹመት ደብዳቤ የመስጠት መርሐ -ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና የውጭ ጉዳይ…

የኦሮሚያ ፖሊስ ለጥምቀት በዓል ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የጥምቀት በዓልን ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳስታወቀው÷ በዓሉ በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ሥራ…

በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓል ጃንሜዳን ጨምሮ በ83 ቦታዎች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበረው የጥምቀት በዓል ጃንሜዳን ጨምሮ በሰባት ክፍለ ከተሞች በ83 ቦታዎች ላይ እንደሚከበር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተገለጸ፡፡ የሀገረስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ለእምነቱ ተከታዮች ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ…

በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶች የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ እምነት ተከታዮች የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ፡፡ የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ቀሲስ ንጋቱ ደሳለኝ እንደገለፁት፥ የሃይማኖት አባቶች ተሰባስበን የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን…

የቻይና ሕዝብ ቁጥር በ60 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ማሽቆልቆሉ ተነግሯል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የሕዝብ ቁጥር ከ1961 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ መቀነስ እንደየታየበት ተገልጿል፡፡ ሀገሪቱ በታሪኳ በማኦ ዜዶንግ የግብርና ፖሊሲ አስከፊውን ረሃብ ስትዋጋ ካጋጠማት የህዝብ ቁጥር ማሽቆልቆል ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የቁጥር መቀነስ መመዝገቡ…