Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በፓኪስታን ከኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ከሆኑት ጀማል በከር ጋር ተወያዩ፡፡ በተጨማሪም ኮሚሽነር ለሊሴ÷ በኢትዮጵያ በሲሚንቶ፣ በማዳበሪያ እና በብረት አምራች ዘርፎች ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት ካሳየው ዓለማቀፍ ኩባንያ የአሪፍ ሃቢብ…

ቴዎድሮስ ምህረት ከበደ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቴዎድሮስ ምህረት ከበደ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው…

ለከተራና ጥምቀት በዓላት አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን ግብረ ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የሃይማኖት አባቶች ጋር ተወያይቷል፡፡ ውይይቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የሃይማኖት አባቶች ከፀጥታና ደኅንነት የጋራ…

በትግራይ ክልል አምራች ኢንዱስትሪዎችን ዳግም ስራ ለማስጀመር ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ በትግራይ ክልል አምራች ኢንዱስሪዎችን ዳግም ስራ ለማስጀመር ጥናት እያካሄደ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አበባ ታመነ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ጠ/ ሚ ዐቢይ በአቡ ዳቢ በግንባታ ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአቡ ዳቢ በግንባታ ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ በአቡዳቢ በመሠራት ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ…

በጥምቀት በዓል የእሳትና ድንገተኛ አደጋ እንዳያጋጥም ጥንቃቄ እንዲደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥምቀት በዓል የእሳትና ድንገተኛ አደጋ እንዳያጋጥም ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

የህዝብን ጥያቄ ፈጥኖ የሚፈታ ተራማጅ አመለካከት ያለው አመራር መፍጠር ይገባል – አቶ ኡመድ ኡጅሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የህዝብን ጥያቄ ፈጥኖ ሊፈታ እና ለውጡን ሊያሻግር የሚችል ተራማጅ አመለካከት ያለው አመራር መፍጠር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡመድ ኡጅሉ ገለጹ፡፡ በክልሉ በመልካም አስተዳደር ችግር ምክንያት ከህዝብ ሲቀርቡ በነበሩ…

በጦርነቱ ለተጎዱ የአማራና አፋር ክልል ጤና ተቋማት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አማራ እና አፋር ክልል የጤና ተቋማት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የህክምና እና የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ። ድጋፉን ሪች ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅት (ዩኤስ ኤይድ) ጋር…

አቶ ሽመልሽ አብዲሳ ከምዕራብ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልሽ አብዲሳ ከምዕራብ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጊምቢ ከተማ እየተወያዩ ነው። አቶ ሽመልስ አብዲሳ ውይይቱን እያካሄዱ ያሉት ከዞኑ ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር መሆኑን ኢዜአ…