Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን  ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ  ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በሚዛን አማን ከተማ እየመከረ ይገኛል፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ሙሉጌታ  አጎ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ÷ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የህዝብን…

የኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ችግርን መቅረፍና ሌብነትን መከላከል ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ለሚስተዋለው የፀጥታ ችግር መፍትሄ ማበጀትና ሌብነትን መከላከል ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች ናቸው ሲል የኦሮሚያ ክልል መንግስት ገለፀ፡፡ ህዝብን ለምሬት የዳረጉ ችግሮች ተለይተው አቅጣጫ መቀመጡንና ወደ ስራ መገባቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ…

የተሻለች አፍሪካን ለመፍጠር ወጣቶች ላይ መሥራት እንደሚገባ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን መፃኢ ዕድል ብሩህ ለማድረግ እና የተሻለች አፍሪካን ለመፍጠር የአፍሪካ መሪዎች ወጣቶች ላይ ቅድሚያ ሰጥተው ሊሠሩ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። አቶ ደመቀ በኒጀር ኒያሚ ከተማ…

ሙስና አሁን ካለው የኑሮ ውድነት በመቀጠል ከፍተኛ የሀገር ችግር ነው- ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙስና አሁን ካለው የኑሮ ውድነት በመቀጠል ከፍተኛ የሀገር ችግር እንደሆነ በጥናት ማረጋገጡን የፌደራል የሥነ-ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረው የጸረ ሙስና ስምምነት…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሳለህ አሕመድ ጋር በኒጀር ኒያሚ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያላቸውን የሁለትዮሽ እና ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ይበልጥ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የነጭ ሪባን ቀን ላይ ለመታደም ሐዋሳ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በዓለም ለ31ኛ እና በኢትዮጵያ ለ17ኛ ጊዜ የሚከበረው የነጭ ሪባን ቀን ላይ ለመታደም ሐዋሳ ከተማ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቷ ሐዋሳ ከተማ ሲደርሱ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በአምስት ተከታታይ የዓለም ዋንጫዎች ጎል ያስቆጠረ ብቸኛ ተጫዋች ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በአምስት ተከታታይ የዓለም ዋንጫዎች ጎል ያስቆጠረ ብቸኛ ተጫዋች መሆን ችሏል፡፡ በዓለም ዋንጫው በምድብ 8 ትናንት ምሽት ፖርቹጋል ጋናን ስታሸንፍ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በፍጹም ቅጣት ምት የውድድሩን የመጀመሪያ…

በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም እየሰሩ መሆኑን የደቡብ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም በትኩረት እየሰሩ መሆኑን የደቡብ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አስታወቁ። የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ በጦርነቱ የተጎዱ…

በዓለም ዋንጫው የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ዛሬ ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ አፍሪካዊቷ ሴኔጋል የምትሳተፍበትን ጨምሮ አራት የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚህም በምድብ ሁለት የተደለደሉት ዌልስ ከኢራን ቀትር 7 ሰዓት ላይ የሚጫወቱ ሲሆን ÷ በተመሳሳይ በዚሁ ምድብ የሚገኙት እንግሊዝ ከአሜሪካ ምሽት 4 ሰዓት…

26ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)26ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ " ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሠላም" በሚል ርዕሰ እየተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩ በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ቢሮ ነው እየተካሄደ ያለው፡፡ መድረኩ ከዚህ ቀደምም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ…