የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየመከረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በሚዛን አማን ከተማ እየመከረ ይገኛል፡፡
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ሙሉጌታ አጎ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ÷ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የህዝብን…