Fana: At a Speed of Life!

“ለሰላም ስምምነቱ ተፈፃሚነት ሁሉም ዜጋ የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል”- የአክሱም፣ ዓድዋና ሽረ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የትግራይ ህዝብ የሰላም አየር መተንፈስ ጀምሯል፤ ለሰላም ስምምነቱ ተፈፃሚነት ሁሉም ዜጋ የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል” ሲሉ የአክሱም፣ ዓድዋና ሽረ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ በትግራይ ክልል የሚገኙ ነዋሪዎች በሰላም ስምምነቱ እጅግ መደሰታቸው ገልጸው÷…

የጋና የውጭ ጉዳይ ቢሮ የቴክኒክ ኮሚቴ ልዑካን በሳይንስ ሙዚየም ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጋና የውጭ ጉዳይ ቢሮ የመጡ የቴክኒክ ኮሚቴ ልዑካን በሳይንስ ሙዚየም ተገኝተው ለዕይታ ክፍት የሆኑ ምርትና አገልግሎቶችን ጎበኙ፡፡ ጎብኚዎቹ በሰጡት አስተያየት በኢመደአ በሚገኘው ኢትዮ-ሰርት ዲቪዥን በሀገሪቱ ላይ የሳይበር ጥቃት እንዳይከሰት…

ኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ግንባታ ተሞክሮዋን አካፈለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ “በአፍሪካ ኅብረት የመሠረተ ልማት ግንባታ ፕሮግራም ሥር የምስራቅ አፍሪካ ክልላዊ ፕሮጀክቶች እና ቻይና በሚል በተዘጋጀ የውይይት መርሐ ግብር የኢትዮጵያን ተሞክሮ አካፍለዋል። በመርሐ ግብሩ…

1 ሺህ 124 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1 ሺህ 124 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ዜጎቹ ዛሬ በተደረጉ በረራዎች መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። ከትናንት በስቲያ 1 ሺህ 21…

አፍሪካ ለኢንዱስትሪ ልማት መረጋገጥ ትኩረት እንድትሰጥ አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለኢንዱስትሪ ልማት መረጋገጥ ትኩረት እንድትሰጥ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ዛሬ ኒጀር ርዕሰ መዲና ኒያሚ በተካሄደው የአፍሪካ ህብረት 17ኛ ልዩ የመሪዎች ስብሰባ ላይ…

መንግስት በተለያዩ ዘርፎች ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ቁርጠኛ ነው – ሰመሪታ ሰዋሰው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በተለያዩ ዘርፎች ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ቁርጠኛ ነው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ገለጹ፡፡ በመንግስትና በዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በመልሶ ማቋቋም ጉዳዮች ላይ…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ምግብን ጨምሮ የሕክምና መሳሪያዎች ትግራይ ክልል ማድረሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም ከፈረንጆቹ ሕዳር 15 ጀምሮ 2 ሺህ 400 ሜትሪክ ቶን ምግብ እና 100 ሺህ ሊትር ነዳጅ ትግራይ ማድረሱን ገለጸ፡፡ 250 ቶን የሕክምና መሣሪያዎችን በሎጅስቲክሱ በኩል ወደ ክልሉ ማጓጓዙንም ነው ጨምሮ የጠቆመው፡፡…

በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በመሬት ዝርፊያ ከተጠረጠሩ 37 ግለሰቦች ውስጥ 12ቱ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሬት ላይ ሲደረግ በቆየ የማጣራት ስራ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ከ37 ተጠርጣሪዎች ውስጥ 12 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ ከመሬት ዝርፊያ ጋር በተያያዘ ሲያደርግ በቆየው የማጣራት…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና የፌደራል የስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና የፌደራል የስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙስናን ለመከላከል በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ስምምነት ተፈራረሙ።   ስምምነቱን የተፈራረሙት የፌደራል የስነ ምግባርና የፀረ ሙስና…