ስፓርት ካሪም ቤንዜማ ከዓለም ዋንጫ ውጭ ሆነ Shambel Mihret Nov 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው አጥቂ ካሪም ቤንዜማ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ከዓለም ዋንጫ ጨዋታ ውጪ መሆኑን ብሔራዊ ቡድኑ አስታውቋል፡፡ ካሪም ቤንዜማ ከውድድሩ ውጭ የሆነው በትናንትናው ዕለት በልምምድ ላይ ሳለ ባጋጠመው የጡንቻ ጉዳት መሆኑን የፈረንሳይ ብሔራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና 22ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ Shambel Mihret Nov 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተካሔደው 22ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፕሮግራሙ አዘጋጆች፣ አስተባባሪዎች እና የውድድሩ ተሳታፊዎች ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት በመሥራታቸው በስኬት እንዲጠናቀቅ አስችሏል ብሏል…
ስፓርት የዘንድሮውን ታላቁ ሩጫ በወንዶች አትሌት አቤ ጋሻው ለሦስተኛ ጊዜ አሸነፈ Shambel Mihret Nov 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮውን ታላቁ ሩጫ በወንዶች ከአማራ ማረሚያ ቤት አትሌት አቤ ጋሻው አሸንፏል፡፡ አትሌት አቤ ጋሻው የዘንድሮውን ሲያሸንፍ ለሦስተኛ ጊዜ መሆኑን ተናግሯል፡፡ አትሌት ኃይለማርያም አማረ ከፌደራል ማረሚያ ሁለተኛ እና አትሌት ገመቹ ዲዳ…
ስፓርት የዓለም ዋንጫ ዛሬ ይጀምራል Shambel Mihret Nov 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም በጉጉት የሚጠበቀው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ዛሬ በኳታር ይጀመራል። የመክፈቻ ሥነ ስርዓቱ 60 ሺህ ገደማ ተመልካቾችን የመያዝ አቅም ባለው አል በይት ስታዲየም ይካሔዳል፡፡ በመክፈቻ ሥነ ስርዓቱ ላይ የውድድሩ ሳውንድ ትራክ ተብሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተካሔደ Shambel Mihret Nov 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዋቂ አትሌቶችን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በሩጫው የማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት ላይ÷ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ፣ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ፣ የቱሪዝም…
የዜና ቪዲዮዎች ኢትዮጵያን በዓለም አደባባይ ከፍ ልናደርግ የምንችለው እውነተኛ መረጃ ስንሰጥ ነው-የፋና ብሮድካስቲንግ ኮሮፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ Amare Asrat Nov 19, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=Nd3bYnvc6Y0
የዜና ቪዲዮዎች ነገን በዛሬ ጥረታችን ለመገንባት ህዝባዊ ሚዲያዎች የማይተካ ሚና አላቸው- የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ አስተባባሪ ሚኒስትር Amare Asrat Nov 19, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=6LiSifGLcg0
የዜና ቪዲዮዎች ሚዲያዎች የኢትዮጵያ ጋዜጠኛ የሚወጣባቸው ቤቶች ሊሆኑ ይገባቸዋል – የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ Amare Asrat Nov 19, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=ORNeWwTQXuE
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ወልቂጤ ከተማ ሲያሸንፍ አርባምንጭ ከተማና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያዩ Feven Bishaw Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ ሲያሸንፍ አርባምንጭ ከተማና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያይተዋል፡፡ በ8ኛ ሳምንት በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ በዚህም 10 ሰዓት ላይ አርባምንጭ ከተማና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ ሩሲያን የቆየ ግንኙነት በኪነ ጥበብና በባህል መስኮች ማሳደግ እንደሚገባ ተጠቆመ Feven Bishaw Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የሩሲያን የቆየ ወዳጅነትና ግንኙነት በኪነ ጥበብና በባህል መስኮችም ማሳደግ እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ ቀጀላ መርዳሳ ገለጹ። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ለሩሲያ ባህላዊ ሙዚቃ ቡድን የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት…