የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ስምምነቱ ኢትዮጵያን ያኮራ አፍሪካዊ ድል ነው – አቶ ደመቀ መኮንን Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያ የተደረሰው የሰላም ስምምነት ውጤት ኢትዮጵያን የሚያኮራ አፍሪካዊ ድል መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅግጅጋ ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሔደ Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በጅግጅጋ ከተማ በነበረው ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት ተደረገ፡፡ ለዓመታት በተሠራው የልዩነትና የጥላቻ ፖለቲካ ምክንያት ማንኛውንም በደል ከማንነት ጋር የማያያዝ ልማድ እንዲፈጠር መደረጉ በውይይቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የባለሦስት እግር ተሽከርካሪ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ ባለንብረቶች ጋር ውይይት ተካሔደ Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የባለሦስት እግር ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ባለንብረቶች ማኅበራት መሪዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሔደ፡፡ የውይይቱ ዓላማ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥና በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ዙሪያ የሚስተዋሉ…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ባሕርዳር ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሄደዋል። 10 ሰአት ላይ በተደረገ የመጀመሪያው ጨዋታ ባሕርዳር ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ፉአድ ፈረጃ፣ ፍፁም ጥላሁን እና ያሬድ ባየህ የባሕርዳርን ጎሎች ሲያስቆጥሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የፊታችን እሁድ ለሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ በስቲያ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ በዕለቱ መነሻውን መስቀል አደባባይ በማድረግ የሚጀመረው ውድድር በአዲስ አበባ ስታዲየም፣ በቡናና ሻይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጋዜጠኞችና የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ዓለም አቀፉን የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ እንዲያስተዋውቁ ተጠየቁ Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋዜጠኞች እና የመንግሥት ተቋማት የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ዓለም አቀፉን የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ በማስተዋወቅ ረገድ የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቁ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለጋዜጠኞች እና ለመንግሥት ተቋማት የሕዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ላልተወሰነ ጊዜ የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ ዕቃዎች ዝርዝር ላይ ማሻሻያ ተደረገ Shambel Mihret Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ላልተወሰነ ጊዜ የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ ዕቃዎች ዝርዝር ላይ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ከዚህ ቀደም ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፎ በነበረው የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሙሉ አቅም ማምረት አለመቻሉ እና የፍላጎት መጨመር የሲሚንቶ እጥረት እንዲከሰት ማድረጉ ተገለጸ Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት ለተከሰተው የሲሚንቶ ምርት እጥረት በሙሉ አቅም ማምረት አለመቻሉ እና የፍልጎት መጨመር መንስኤ መሆናቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሲሚንቶን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባም ሚኒስቴሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ ከአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታይለር ቤክለማን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ጉዳይ ፈፃሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሩብ ዓመቱ 50 ሚሊየን የሚጠጋ ብር እና 17 ኮንቴነሮች ተወረሱ Tamrat Bishaw Nov 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 49 ሚሊየን 868 ሺህ 465 ብር፣ 2 ተሽከርካሪዎች እና 119 ሺህ ዶላር ግምት ያላቸው 17 ኮንቴነሮች በመንግሥት ተወረሱ፡፡ በፍትሕ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ጽ/ቤት ኃላፊ በረከት ማሞ እንደገለጹት÷…