ከጉባዔው ጎን ለጎን ከአፍሪካውያን ጋር የበለጠ የሚያቀራርቡ ምክክሮች ተካሂደዋል- አምባሳደር ታዬ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ጎን ለጎን ከአፍሪካውያን ወንድሞች ጋር የበለጠ የሚያቀራርቡ ምክክሮች መካሄዳቸውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ አማካሪ አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ገለጹ፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የውጭ…