የሀገር ውስጥ ዜና አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁስ ሽሬ መድረሱን ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ Feven Bishaw Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 20 ቶን አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁስ ሽሬ መድረሱን ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ በቀጣይ አስቸኳይ የህክምና ቁሳቁሱ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ላሉ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት እንደሚውሉ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡
ዓለምአቀፋዊ ዜና በእሲያ-ፓሲፊክ ሀገራት መካከል ነፃ ንግድ እና ኢንቨስትመንት እንዲተገበር ሺ ጂንፒንግ ጠየቁ Alemayehu Geremew Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታይላንድ እየተካሄደ በሚገኘው 29ኛው የእሲያ-ፓስፊክ የኢኮኖሚ ትብብር የመሪዎች ጉባዔ ላይ ነፃ እና ክፍት የንግድ እና ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች ዕውን እንዲሆኑ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ጠየቁ፡፡ ሺ ጂንፒንግ ÷ “የዚህ መድረክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ513 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Alemayehu Geremew Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሕዳር 2 እስከ 8 ቀን 2015ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ513 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን አስታወቀ፡፡ በዚህም 483 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ገቢ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ብቁና ጥሩ ዜጎችን ማፍራት የሚያስችል ሥራ መሥራት እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ተናገሩ Alemayehu Geremew Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ብቁና ጥሩ ዜጎችን ማፍራት የሚያስችል ሥራ መሥራት ይገባል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ለሦስት ቀናት በሐዋሳ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 31ኛው የትምህርት ጉባኤ በተሳታፊዎች ባለ 8 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመካከለኛና ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ሥልጠና እየሰጠ ነው Melaku Gedif Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመካከለኛና ከፍተኛ የሀገሪቱ ዲፕሎማቶች በውጭ ግንኙነትና በብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ ዙሪያ ስልጠና እየሰጠ ነው። ስልጠናው በአፍሪካ አመራር ልህቀት ማዕከል ነው እየተሰጠ መሆኑን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የዘንድሮው የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ተጀመረ Melaku Gedif Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ በክልል ደረጃ የዘንድሮውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት በምስራቅ ሸዋ ዞን ዋቄ ሚኣ ቀበሌ በይፋ አስጀመሩ። በክልሉ በበጋ ስንዴ መስኖ ልማት ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ለመሸፈን…
የሀገር ውስጥ ዜና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 252 ተማሪዎችን አስመረቀ Melaku Gedif Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያስተማራቸውን 252 ተማሪዎች አስመረቀ። ከተመራቂዎቹ መካከል 176ቱ ወንድ ሲሆኑ 76 ደግሞ ሴዮች ናቸው። ከእነዚህ ውስጥ 57 ስፔሻሊስት ሀኪሞች መሆናቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ነገን ዛሬ ላይ ለመገንባት ባለ ጥረት እንደፋና ዓይነት ሚዲያ ያስፈልጋል- አቶ አብረሃም አለኸኝ Melaku Gedif Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገን ዛሬ ላይ ለመገንባት ባለ ጥረት እንደፋና ዓይነት ሚዲያ እንደሚያስፈልግ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ እና በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የዴሞክራሲ ግንባታ አስተባባሪ ሚኒስትር አቶ አብረሃም አለኸኝ ገለፁ። የፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በ3ኛው የፀረ ሽብር ፋይናንስ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ላይ እተሳተፈች ነው Melaku Gedif Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም የሚመራ ልዑክ ቡድን በህንድ ኒው ደልሂ እየተካሄደ ባለው 3ኛው የፀረ ሽብር ፋይናንስ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። ኮንፈረንሱ ''ለሽብር የሚውል ገንዘብ የለም '' በሚል መሪ ሃሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ”አገራዊ ፍቅርን በማስቀደም ኢትዮጵያን ማገልገል ይገባል” – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ Feven Bishaw Nov 19, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ''አገራዊ ፍቅርን በማስቀደም ኢትዮጵያን ማገልገል ይገባል'' ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እና የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በመገኘት ሥልጠና እየወሰዱ…