ፒዮንግያንግ የኒውክሌር መርሐ- ግብሯን የማታቆም ከሆነ የኒውክሌር መሣሪያ ለመታጠቅ እንደምትገደድ ሴኡል ገለፀች
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር መርሐ- ግብሯን የማታቆም ከሆነ የኒውክሌር መሣሪያ ለመታጠቅ እንደምትገደድ ደቡብ ኮሪያ ገለፀች፡፡
ከፒዮንግያንግ ጋር ያለው ውጥረት በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ሴኡል ዘመናዊ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ልትታጠቅ ትችላለች ሲሉ የደቡብ…