Fana: At a Speed of Life!

ሊግ ኩባንያው በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በቀረቡ የሥነ ምግባር ጉዳዮችላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በቀረቡ የሥነ ምግባር ጉዳዮች ላይ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች አምስት ጨዋታዎች በመሸናነፍ እና…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የሱዳን ጠቅላላ የደህንነት አገልግሎት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ከሱዳን ጠቅላላ የደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አህመድ ኢብራሂም አሊ ሙፍዲል እና ሌሎች ከፍተኛ የተቋሙ አመራሮች ጋር በመረጃና ደህንነት ጉዳዮች…

ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቐለ ደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያየ ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቐለ መድረሳቸውን የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አስታወቀ። ተሽከርካሪዎቹ ሕይወት አድን ድጋፍን ጨምሮ መድኃኒቶችን፣ የወደሙና የተጎዱ ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚያገልግል እንዲሁም የተጎዱ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በግልገል በለስ ከተማ የሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ፣ የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

በመዲናዋ 90 ሔክታር መሬት አጥረው የተቀመጡ ባለሀብቶች ውል ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 90 ሔክታር መሬት ያለምንም አገልግሎት አጥረው የተቀመጡ ባለሀብቶች ውል መቋረጡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ቀነዓ ያደታ በሰጡት መግለጫ÷ በአዲስ አበባ መሬት…

የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ መንስኤ፣ ምልክቶችና የመከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ በጭንቅላት ውስጥ ያሉ ሴሎች ኦክስጅን እንዳያገኙ በማድረግ እና በሰውነት ውስጥ በቂ የደም ዝውውር እንዳይኖር በማድረግ የሚከሰት ህመም ነው። እጅግ በጣም አሳሳቢ ሲሆን÷ የአካል ጉዳት እና ሞትን ከሚያስከትሉ በሽታዎች…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ ነው፡፡ ኮሚሽኑ የተቋቋመበትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ ነው ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ የሚገኘው፡፡ የሀገራዊ…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ተሽከርካሪ ወደ መኖሪያ ቤት በመግባት ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ተሽከርካሪ ወደ መኖሪያ ቤት በመግባት ጉዳት ማድረሱን የዞኑ ፓሊስ አስታወቀ፡፡ በዞኑ ጎሮጉቱ ወረዳ ገንዳ ጋራጎላ በተባለ ቀበሌ የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-06992 ኢት የሆነ የነዳጅ ጫኝ ቦቴ ተሸከርካሪ ከነተሳቢው ወደ መኖሪያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሱዳን የሽግግር ምክር ቤት አባላትን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሱዳን የሽግግር ምክር ቤት አባላትን ዛሬ ጠዋት ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ሦስት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2022 የኳታሩ የዓለም ዋንጫ የሁለተኛ ቀን ውሎ ዛሬ ሦስት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በምድብ ሁለት የሚገኙት እንግሊዝ እና ኢራን ከቀትር በኋላ 10 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በጉዳት ሳዲዮ ማኔን ያጣችው ሴኔጋል…