Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ድጎማ ማሻሻያ ለድጎማ ይወጣ የነበረን ወርሃዊ ወጪ ከ10 ቢሊየን ብር ወደ 4 ቢሊየን ዝቅ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ድጎማ ማሻሻያ መንግስት ለድጎማ ያወጣው የነበረውን ወርሃዊ ወጪ ከ10 ቢሊየን ብር ወደ 4 ቢሊየን ብር ዝቅ ማድረጉን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ ባለፉት ሶስት ወራት በነዳጅ ማደያዎች ላይ በተጣለ ተጨማሪ እሴት ታክስ ከ5 ቢሊየን…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 12 ተሽከርካሪዎች በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ጉዞ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ምግብ ፕሮግራም አስተባባሪነት የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 12 ተሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ክልል ጉዞ ጀምረዋል፡፡ የዓለም የምግብ ፕሮግራም በአፋር ክልል በኩል ለትግራይ ክልል ህዝብ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ…

ሊግ ኩባንያው የቴሌቪዥን መብት የመጀመሪያ ክፍያን ለክለቦች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር የ2015 ዓ.ም የቴሌቪዥን መብት የመጀመሪያ ክፍያን ለክለቦች መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ታሳታፊ 16 ክለቦች እያንዳንዳቸው 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…

ጣሊያን ለአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚያካሂደው የወንዝ ዳርቻ ልማት የሚውል 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌስ እና ልዑካቸው ጋር…

የተቋማት ትስስርና ቅንጅታዊ አሠራር ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ወሳኝ ነው- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋማት ትስስርና ቅንጅታዊ አሠራር ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ወሳኝነት መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትየጵያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ ያለበትን ደረጃ ለመገምገም፣ ቅንጅታዊ አሠራርን ለማጠናከርና…

የስታትስቲክስ መረጃ በአፍሪካ የኢኮኖሚ ዕድገትና ሥራዎችን ለማሳለጥ ወሳኝ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስታትስቲክስ መረጃ በአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትና ሥራዎችን ለማሳለጥ ወሳኝ ድርሻ አለው ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ ገለጹ። የአፍሪካ ስታትስቲክስ ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው፡፡ ዶክተር ፍጹም አሰፋ በመርሐ-ግብሩ ላይ…

ሰሜን ኮሪያ አሜሪካን የመምታት ዐቅም አለው የተባለለትን አኅጉር አቋራጭ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አሜሪካን የመምታት ዐቅም አለው የተባለለትን አኅጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏን የጃፓን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሰሜን ኮሪያ ዛሬ ያስወነጨፈችው ሚሳኤል÷ በጃፓን ሰሜናዊ ክፍል ከምትገኘው ሆካይዶ ደሴት በስተምዕራብ 210…

ሕገ ወጥ የወርቅ አዘዋዋሪዎችን ለመቆጣጠር አመራሩ በቅንጅት እንዲሠራ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሕገወጥ የወርቅ አዘዋዋሪዎችን በመቆጣጠር ምርቱ ለአገር ኢኮኖሚ ጠቀሜታ እንዲውል ሁሉም አካላት በቅንጅት እንዲሠሩ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ፡፡ በማዕድን ሀብት እና በ2015 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በቀጣይ ዕቅድ ላይ…

በኳታር የዓለም ዋንጫ የእግር ኳስ አድናቂዎችን ትኩረት የሳበው ኢትዮጵያዊ አርቲስት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2015 (ኤፍ  ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አርቲስት ተሰማ አስራት በቀጥታ የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ስዕል በመሳል በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ዋዜማ የእግር ኳስ አድናቂዎችን መሳብ ችሏል፡፡ ከቀናት በፊት በሺዎች የሚቆጠሩ ከኳታር አል አናቢ የመጡ ደጋፊዎች የቡድናቸውን ድጋፍ ለማሳየት…

ተቋርጦ የነበረው ዜጎችን ከሳዑዲ የመመለሱ ሒደት የፊታችን ሰኞ እንደሚጀመር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋርጦ የነረበው ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው የመመለሱ ሂደት የፊታችን ሰኞ እንደሚጀመር የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ እንደገለጹት፥ በሳዑዲ ዓረቢያ…