Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፍ የማዕድን ኤክስፖ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የማዕድን ኤክስፖ "Mintex” በሚሊንየም አዳራሽ ተከፍቷል፡፡ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ህዳር 3 ቀን 2015 ዓ.ም በሚካሄደው ኤክስፖ ከ270 በላይ የሀገር ውስጥና የውጪ ኩባንያዎች ይሳተፋሉ። የማዕድን ኩባንያዎች፣ የጌጣጌጥ አምራቾችና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ። በውይይቱ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር የስራ…

በሠላም ሥምምነቱ ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ድል ተጎናጽፋለች – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 የሠላም ስምምነቱ ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ድል እንድትጎናጸፍ ማድረጉን የህግና የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ገለጹ። የውስጥ አለመስማማቶች የውጭ ተጋላጭነትን እንደሚጨምሩ ያነሱት ምሁራኑ የተደረሰው ስምምነት የተጠቀሰውን ተጋላጭነትን እንደሚቀንስ ነው የተናገሩት።…

የሰላም ስምምነቱ ለሀገራዊ ምክክር ሂደት ገንቢ ሚና ይጫወታል- የፖለቲካ ሣይንስና የሕግ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ለሀገራዊ ምክክር ሂደት ገንቢ ሚና ይጫወታል ሲሉ የፖለቲካ ሣይንስና የሕግ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፖለቲካ ሣይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪው በቀለ ሃብታሙ…

አቶ አወል አርባ በዱብቲ ወረዳ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕስ መስተዳድር አወል አርባ በዱብቲ ወረዳ አውሲ ረሱ የጎርፍ አደጋን ለመካለከል እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አቶ አወል እየተሠሩ ከሚገኙ የመሠረተ ልማት ሥራዎች በተጨማሪ በአካባቢው እየለማ…

የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ አገልግሎት መጀመሩ እፎይታ ሰጥቶናል- የጥሙጋ እና አላማጣ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ አገልግሎት መጀመሩ እፎይታ ሰጥቶናል ሲሉ የጥሙጋ እና አላማጣ ነዋሪዎች ተናገሩ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ነዋሪዎቹ÷ በጥሙጋ የኤሌክትሪክ እና የሞባይል ኔትዎርክ አገልግሎት መጀመሩን ተናግረዋል፡፡…

የአማራ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች የወባ በሽታ ሥርጭት ለመቀነስ እየሠሩ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች በከፍተኛ ደረጃ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችል ሥራ መጀመራቸውን ተናግረዋል። የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ለፋናብርድካስተንግ ኮርፖሬት…

የኤፍ . ቢ. አይ የዓለም አቀፍ ኦፕሬሽን ዲቪዥን ም/ዳይሬክተር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የሥራ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካ የአሜሪካ የፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍ. ቢ. አይ) የዓለም አቀፍ ኦፕሬሽን ዲቪዥን ምክትል ዳይሬክተር ሬይሞንድ ዱዳ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈጻሚ…

ተጨማሪ 9 ሀገራት ዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብፅ ሻርም ኤል ሸክ እየተካሄደ በሚገኘው 27ኛው የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ ላይ ተጨማሪ 9 ሀገራት የዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት መቀላቀላቸው ተሰምቷል፡፡ ጥምረቱን የተቀላቀሉት ዘጠኝ ሀገራትም ÷ ቤልጂየም ፣ ኮሎምቢያ…