የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ የማዕድን ኤክስፖ ተከፈተ Feven Bishaw Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የማዕድን ኤክስፖ "Mintex” በሚሊንየም አዳራሽ ተከፍቷል፡፡ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ህዳር 3 ቀን 2015 ዓ.ም በሚካሄደው ኤክስፖ ከ270 በላይ የሀገር ውስጥና የውጪ ኩባንያዎች ይሳተፋሉ። የማዕድን ኩባንያዎች፣ የጌጣጌጥ አምራቾችና…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ እየተወያዩ ነው Shambel Mihret Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ። በውይይቱ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሠላም ሥምምነቱ ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ድል ተጎናጽፋለች – ምሁራን Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 የሠላም ስምምነቱ ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ድል እንድትጎናጸፍ ማድረጉን የህግና የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ገለጹ። የውስጥ አለመስማማቶች የውጭ ተጋላጭነትን እንደሚጨምሩ ያነሱት ምሁራኑ የተደረሰው ስምምነት የተጠቀሰውን ተጋላጭነትን እንደሚቀንስ ነው የተናገሩት።…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ስምምነቱ ለሀገራዊ ምክክር ሂደት ገንቢ ሚና ይጫወታል- የፖለቲካ ሣይንስና የሕግ ባለሙያዎች Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ለሀገራዊ ምክክር ሂደት ገንቢ ሚና ይጫወታል ሲሉ የፖለቲካ ሣይንስና የሕግ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፖለቲካ ሣይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪው በቀለ ሃብታሙ…
የዜና ቪዲዮዎች ነገን በተስፋ እንድናይ ያደረገው የሰላም ስምምነት Amare Asrat Nov 9, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=odfZkfFButM
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አወል አርባ በዱብቲ ወረዳ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕስ መስተዳድር አወል አርባ በዱብቲ ወረዳ አውሲ ረሱ የጎርፍ አደጋን ለመካለከል እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አቶ አወል እየተሠሩ ከሚገኙ የመሠረተ ልማት ሥራዎች በተጨማሪ በአካባቢው እየለማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ አገልግሎት መጀመሩ እፎይታ ሰጥቶናል- የጥሙጋ እና አላማጣ ነዋሪዎች ዮሐንስ ደርበው Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ አገልግሎት መጀመሩ እፎይታ ሰጥቶናል ሲሉ የጥሙጋ እና አላማጣ ነዋሪዎች ተናገሩ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ነዋሪዎቹ÷ በጥሙጋ የኤሌክትሪክ እና የሞባይል ኔትዎርክ አገልግሎት መጀመሩን ተናግረዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች የወባ በሽታ ሥርጭት ለመቀነስ እየሠሩ መሆኑን ገለጹ Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች በከፍተኛ ደረጃ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችል ሥራ መጀመራቸውን ተናግረዋል። የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ለፋናብርድካስተንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኤፍ . ቢ. አይ የዓለም አቀፍ ኦፕሬሽን ዲቪዥን ም/ዳይሬክተር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የሥራ ጉብኝት አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካ የአሜሪካ የፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍ. ቢ. አይ) የዓለም አቀፍ ኦፕሬሽን ዲቪዥን ምክትል ዳይሬክተር ሬይሞንድ ዱዳ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈጻሚ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ተጨማሪ 9 ሀገራት ዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት ተቀላቀሉ Alemayehu Geremew Nov 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብፅ ሻርም ኤል ሸክ እየተካሄደ በሚገኘው 27ኛው የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ ላይ ተጨማሪ 9 ሀገራት የዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት መቀላቀላቸው ተሰምቷል፡፡ ጥምረቱን የተቀላቀሉት ዘጠኝ ሀገራትም ÷ ቤልጂየም ፣ ኮሎምቢያ…