Fana: At a Speed of Life!

ብሔራዊ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ማስተር ፕላን ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚቀጥሉት 30 አመታት ተግባራዊ የሚደረግ ብሔራዊ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ማስተር ፕላን ዛሬ ይፋ ተደርጓል። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ማስተር ፕላኑ የትራንስፖርት ዘርፉን በማዘመን የሀገር ኢኮኖሚን ለማሳደግ ታስቦ…

የሰብዓዊ እርዳታውን በአፋጣኝ ለማድረስ የሚያግዙ 4 ቡድኖች ተዋቅረው ስራ ጀምረዋል-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የሰብዓዊ እርዳታን በአፋጣኝ ለማድረስ የሚያግዙ እና የሚያስተባብሩ አራት ቡድኖች ተዋቅረው ስራ መጀመራቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከቱርክ ኤምባሲ የንግድ ኮንሶላር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሚሽነር ኢንጂነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከቱርክ ኤምባሲ የንግድ ኮንሶላር ከሆኑት ጣሀ አልፕሬን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮች እንዲሁም ከቱርክ ኤምባሲ ጋር ኮሚሽኑ በጋራ…

አቶ ዓለምአንተ አግደው ከኤፍ ቢ አይ ረዳት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ አለምአንተ አግደው ከአሜሪካ የፌዴራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ (ኤፍ ቢ አይ) ረዳት ዳይሬክተር ራይመንድ ዱዳ ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ የሕግና የፍትሕ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አቶ አለምአንተ አግደው በኢትየጵያ…

የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ18 ቢሊየን ዶላር ብድር ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ18 ቢሊየን ዶላር የረጅም ጊዜ ብድር ለመስጠት ማቀዱን አስታውቋል፡፡ የህብረቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቫልዲስ ዶምብሮቭስኪስ እንደገለፁት÷ የአውሮፓህብረት ለዩክሬን ለመስጠት ያቀደው ብድር በ35 ዓመታት ውስጥ የሚመለስ ነው፡፡…

ሞዴል አዳሪ ትምህርት ቤቶች ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ስለሚኖራቸው ግንኙነት አሠራር ይዘረጋል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በየአካባቢው የሚገኙ ሞዴል አዳሪ ትምህርት ቤቶች በአካባቢያቸው ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ሊኖራቸው ስለሚገባ ግንኙነት አሠራር እንደሚዘረጋ ተገለጸ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ የጋሞ ባይራ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን…

የማዕድን ኤክስፖው ኢትዮጵያ ያላትን የማዕድን ሀብት ለማስተዋወቅ ያግዛል -ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የማዕድን ኤክስፖው ኢትዮጵያ ያላትን የማዕድን ሀብት ለዓለም አቀፍ ታዳሚያን ለማስተዋወቅ ያግዛል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ሀገሪቱ ያላትን የማዕድን ሀብት ለማስተዋወቅ በርካታ ስራዎችን መስራት ይጠበቅብናልም ብለዋል።…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የታችኛው ርብ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ እና ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀምበርን ጨምሮ የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮች የታችኛው ርብ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ሂደትን ተመልክተዋል። በደቡብ ጎንደር ዞን የሚገኘው ይህ…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ልዩ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት 1ኛ ልዩ ጠቅላላ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። በጉባዔው የክልል ተወካዮች እየተሳተፉ ሲሆን÷ የምክር ቤቱ የ100 ቀን እቅድ እና ክንውን ሪፖርት ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የ2015 በጀት ዓመት…

በአዲስ አበባ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከአራት ወራት በላይ ተቋርጦ የነበረው የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ዛሬ ተጀመረ፡፡ ከአገልገሎቱ ጋር በተያያዘ የነበሩ ችግሮች ታርመው በዛሬው ዕለት ዳግም የመታወቂያ እድሳቱ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…