Fana: At a Speed of Life!

ለሰላም ስምምነቱ ገቢራዊነት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ለማድረግ አጋርነቱን እያሳየ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለሰላም ስምምነቱ ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ አጋርነቱን እያሳየ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መለሰ አለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ÷ ኢትዮጵያ ጉዳዩ አፍሪካዊ…

የጋምቤል ክልል ለሰላም ስምምነቱ ገቢራዊነት በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤል ክልል ለሰላም ስምምነቱ ተግባራዊነት በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በሰላም ስምምነቱ መሰረታዊ ጭብጦች እና ተግባራዊነት ዙሪያ የተዘጋጀ ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ…

በመዲናዋ በ50 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው ትምህርት ቤት ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 በ50 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው ትምህርት ቤት ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሊቀ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሊቀ ጳጳሳት…

አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ደረጃ በሴቶች ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ሜጀርስ የደረጃ አወጣጥ መሰረት በሴቶች ቀዳሚ ሆናለች፡፡ ደረጃው የወጣው በ6 ዋና ዋና የማራቶን ውድድር ማለትም በበርሊን፣ በለንደን፣ በቦስተን፣ በቶኪዮ፣ በቺካጎ እና በኒውዮርክ የማራቶን…

የግብርናው ዘርፍ በሚፈለገው ደረጃ አድጎ የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ  ድጋፋችንን እንቀጥላለን- ፋኦ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የግብርናው ዘርፍ በሚፈለገው ደረጃ አድጎ የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ገለጸ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ርስቱ ይርዳ ከዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት…

የ “ሄፓታይተስ” ህመም መንስዔ ፣ ምልክቶችና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሄፓታይተስ (የጉበት ቁስለት) ጉበት በተላላፊ ቫይረሶች እና ኢ-ተላላፊ አነሳሾች ምክንያት ሲጎዳ እና ሲቆስል የሚመጣ ህመም ነው፡፡ ጉበት በሆድ የላይኛው ክፍል በስተቀኝ በኩል ሲገኝ የንጥረ ነገሮችን ሂደት የሚያስተካክል፣ ደምን የሚያጣራ እና…

በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የሚከናወነው የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የማጠናቀቂያ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) መመዘኛዎችን መሰረት በማድረግ በአንድ ቢሊየን ብር ወጪ የሚከናወነው ቀሪ የማጠናቀቂያ ስራ ተጀምሯል፡፡ የስታዲየሙ ሁለተኛ ዙር ሥራዎች የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው…

አቶ አወል አርባ በሰብዓዊ እርዳታ ላይ በኢትዮጵያ ከጀርመን ምክትል አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በኢትዮጵያ ከጀርመን ምክትል አምባሳደር ሄይኮ ኒትስሽክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ጀርመን በአፋር ክልል ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማድረግ በምትችልባቸው ጉዳዮች ላይ…

በተለያየ ምክንያት ግንባታቸው ቆሞ የነበሩ የመንገዶች ግንባታ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከወሰን ማስከበር እና ከፋይናንስ ጋር በተያያዘ ችግር ግንባታቸው ቆሞ የነበሩ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጀመረ፡፡ በዚሁ መሰረት÷ የቃሊቲ - ቱሉ ዲምቱ ዐደባባይ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት እና ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ…

አፍሪካውያን ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥን በመከላከል የአህጉሪቷ አምባሳደር ሆነው ሊሰሩ ይገባል – ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥን በመከላከል ረገድ የአህጉሪቷ አምባሳደር ሆነው ሊሰሩ ይገባል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ተናገሩ፡፡ “ወጣቶችን በአድቮኬሲ ስራዎች በማሳተፍ የአየር ንብረት ለውጥ ችግሮችን…