መገናኛ ብዙኀን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ሊያተኩሩ ይገባል – በሽረ ከተማ የሕዝብ መድረክ ተሳታፊዎች
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙኀን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ አተኩረው እንዲሰሩ በሽረ ከተማ በተካሔደው የሕዝብ መድረክ ላይ የተሳተፉ ነዋሪዎቸ ገለጹ፡፡
የመድረኩ ተሳታፊዎች÷ የተፈናቀሉት እንዲመለሱ፣ የሰብዓዊ ድጋፉ እንዲጠናከር፣ መገናኛ…