Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ከፊታችን ህዳር 1 ቀን  ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ከህዳር 1 ቀን 2015 ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እንደሚሰጥ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ በወሳኝ ኩነት ምዝገባና መረጃ…

ካናዳ የሰላም ስምምነቱ ለኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት ወሳኝ እርምጃ ነው አለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካናዳ የተደረገውን የሰላም ስምምነት ለኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜላኒ ጆሊ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ካናዳ በኢትዮጵያ መንግስትና በህወሓት መካከል…

በመዲናዋ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ከፊታችን ህዳር 1 ቀን ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ከህዳር 1 ቀን 2015 ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እንደሚሰጥ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ በወሳኝ ኩነት…

የሰላም ስምምነቱ ከግብ እንዲደርስ መንግስት የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ ይቀጥላል – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱ ከግብ እንዲደርስ መንግስት የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑት÷ የጦርነትና ግጭቶች መቋጫው ዘላቂ ሰላምን…

በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት እናደንቃለን-የቤልጂየም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ)በኢትዮጵያ መንግስት እና በሕህወት መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት እናደንቃለን ሲሉ የቤልጅየም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃጃ ላቢብ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በትዊትር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት የተደረሰውን የሰላም ስምምነት በደስታ እንቀበለዋለን…

ጉባዔው ለሰላም ስምምነቱ መሳካት ሁሉም በቁርጠኝነት እንዲተባበር ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ለሰላም ስምምነቱ መሳካት ሁሉም በቁርጠኝነት እንዲተባበር ጥሪ አቀረበ፡፡ ጉባዔው በደቡብ አፍሪካ በመንግስትና በህወሓት መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ÷ የሰላም ስምምነቱ አስፈላጊ በመሆኑ…

በሰሜን ዕዝና ፌደራል ፖሊስ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ታስቦ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ዕዝ እና በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በህወሓት የተፈጸመው የክህደት ጥቃት 2ኛ ዓመት በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ተዘክሯል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በሰሜን ዕዝ እና በፌደራል ተቋማት ጥበቃ…

የዓለም የትምህርት ትብብር ተቋም ዋና መስሪያ ቤትን በአዲስ አበባ ለመክፈት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የትምህርት ትብብር ድርጅት ዋና መስሪያ ቤትን በአዲስ አበባ ለመክፈት የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ እና የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት ዋና ጸሐፊ መንሱር ቢን…

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የተደረሰውን ስምምነት አስመልክተው የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በኢፌዲሪ መንግሥት እና በህወሓት መካከል የተደረሰውን ስምምነት አስመልክተው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት የደስታ መልዕክት…

ከ42 ሀገራት የተውጣጡ አመራሮች የሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ42 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤት አመራሮች የሣይንስ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ ጎብኝዎቹ የሣይንስ ሙዚየሙን ከጎበኙ በኋላ በሰጡት አስተያየት በተመለከቱት ነገር መደነቃቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙዚየሙ እና በውስጡ የተመለከቷቸው…