Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ- ዩናይትድ ኪንግደም የንግድ ፎረም በለንደን እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አራተኛው የኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም የንግድ ፎረም በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እየተካሔደ ነው፡፡ ፎረሙን÷ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ ዋፋ ማርኬቲንግ እና ፕሮሞሽን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና…

የጅቡቲው ፕሬዚዳንት በመንግስት እና በህወሓት የተደረሰውን የሰላም ሰምምነት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ በአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አድንቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ለቀጠናው ሰላም እና…

የደም ግፊት መንስኤ እና ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ግፊት ህመም ማለት በደም ስራችን ውስጥ ያለው ግፊት በሚለካበት ወቅት ከ140/90 በላይ ሲሆን ነው፡፡ ማንኛውም እድሜያቸው 30 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ሁሉ ለደም ግፊት የመጋለጥ እድል ሊኖራቸው እንደሚችል ይነገራል ፡፡…

ሩሲያ የሰላም ስምምነቱ  ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና መሰረት የሚጥል መሆኑን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የፌዴራል መንግስትና ህወሓት የተፈራረሙት የሰላም ስምምነት ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና መሰረት የሚጥል መሆኑን ገለጸች። የሩሲያ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ባወጣው መግለጫ ÷ በፌዴራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት…

ኢትዮጵያ እያካሄደችው ላለው የመልሶ ማቋቋም ስራ ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንድትቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ኢትዮጵያ እያካሄደችው ላለው የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ ስራ ቻይና የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንድትቀጥል ጠይቀዋል፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከቻይና ህዝብ ለውጭ ሀገራት ወዳጅነት ማህበር ምክትል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ”የሌማት ትሩፋት” መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ''የሌማት ትሩፋት'' የተሰኛ ሀገር አቀፍ የእንስሳት ተዋጽዖ ልማት መርሐ ግብርን አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ‘የሌማት…

ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ መርሐ ግብር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ተካሂዷል፡፡ መርሐ ግብሩ በቦንጋ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ታስቦ የዋለ ሲሆን ፥ የክልሉ አመራሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችና…

ሰሜን ኮሪያ በዓመት ለሰባተኛ ጊዜ አህጉር አቋራጭ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አህጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል በዓመት ውስጥ ለሰባተኛ ጊዜ ማስወንጨፏ ተሰምቷል፡፡ ሚሳኤሉ 760 ኪሎ ሜትር ርቀት መጓዙን የደቡብ ኮሪያ መከላከያን ዋቢ ያደረገው የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል። ፒዮንግያንግ ከአህጉር አቋራጩ…

ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በአፋር ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ መርሐ ግብር በአፋር ክልል ተካሂዷል፡፡   መርሐ ግብሩ “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል ነው በተለያዩ ዝግጅቶች የተካሄደው፡፡   በመርሐ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት ታሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ቃል በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ ተካሄደ፡፡ ዕለቱ በደም ልገሳ፣ ጧፍ በማብራት እና ቀኝ እጅን ግራ ደረት ላይ በማድረግ መታሰቡን…