Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈፀመው ጥቃት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በሶማሌ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ቃል በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመታሰቢያ መርሐ ግበሩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተወካይና የክልሉ ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ…

በደቡብ አፍሪካው የሰላም ውይይት ኢትዮጵያ ያቀረበችው ሃሳብ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አግኝቷል- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደቡብ አፍሪካ ላይ በነበረው የሰላም ውይይት ኢትዮጵያ ያቀረበችው ሃሳብ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት ማግኘቱን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በአርባ ምንጭ ከተማ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጦርነት…

የጋሞ ዞን በተትረፈረፈ የተፈጥሮ ሀብት የታደለ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን በተትረፈረፈ የተፈጥሮ ሀብት የታደለ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት ፥ የጋሞ ዞን ህዝብ በጠንካራ የሥራ ባህሉ አማካኝነት ልምላሜን ለትውልድ…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በኦሮሚያ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ቢሮዎች በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት መታሳቢያ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተዘክሯል፡፡ የመታሰቢያ መርሐ ግብሩ “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ከኮቲዲቯር ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ከኮቲዲቯር ፕሬዚዳንት አላሳኔ ኦታራ ጋር ተወያይተዋል፡፡   ፕሬዚዳንቶቹ በውይይታቸው በኢትዮጵያ እና ኮቲዲቯር መካከል በተለያዩ ዘርፎች ላለው ጠንካራ ትብብር እውቅና ሰጥተዋል፡፡…

ጥቅምት 24 “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ታሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) ጥቅምት 24 “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሀሳብ እለቱን የሚያስታውስ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ጊቢ ውስጥ ተካሄደ። በመታሰቢያ ዝግጅቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ዣንጥራር አባይን ጨምሮ ሌሎች…

በደቡብ ክልል በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ታሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ቃል ታስቧል፡፡ መታሰቢያው የተዘከረው በደም ልገሳ፣ ገንዘብ በማሰባሰብ እና የሠራዊቱን ጽናት በሚያሳዩ…

የአፍሪካ ህብረት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል-ሙሳ ፋኪ ማህማት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማህማት ሕብረቱ የኢትዮጵያ መንግስትና ህወሓት ለደረሱበት የሰላም ስምምነት ዘላቂነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቁ። ኮሚሽነሩ በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት ሲካሄድ በነበረው የሰላም ውይይት…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በመከላከያ ሚኒስቴር እየተዘከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ በመከላከያ ሚኒስቴር እየተዘከረ ነው። የመታሰቢያ መርሐ ግብሩ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡…