Fana: At a Speed of Life!

ኦሞ ባንክ በ2014 በጀት ዓመት 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሞ ባንክ በ2014 በጀት ዓመት 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ባንኩ በዛሬው ዕለት የባለ አክሲዮኖች 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉዔውን አካሂዷል። የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጥላሁን ከበደ ÷ ባንኩን ወደ ተሻለ ደረጃ…

በሐረሪ ክልል በሙስና የተጠረጠሩ አመራሮች በሕግ ቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በሙስና የተጠረጠሩ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች በሕግ ቁጥጥር ስር መዋል መጀመራቸውን የክልሉ ጸረሙስና ኮሚቴ አስታውቋል፡፡   በሐረሪ ክልል የተቋቋመው የፀረ ሙስና ግብረ ሃይል ሰብሳቢ አቶ አዩብ አህመድ…

በሰሜኑ አካባቢ የተፈጠረውን ግጭት በሰላም ለመፍታት የተጀመረው እንቅስቃሴ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ ተሸጋግሯል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሀገራችን በሰሜኑ አካባቢ የተፈጠረውን ግጭት በሰላም ለመፍታት የተጀመረው እንቅስቃሴ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ ተሸጋግሯል አሉ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በቱርክ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ ልዑካን ቡድን በቱርክ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአንካራ ቆይታቸውም ከቱርክ አቻቸው ያሳር ጉለር ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በውይይቱ…

ሶሮቃ ከተማ ዳግም የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኘች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በነበረው ግጭት በኤሌክትሪክ መሠረት ልማት ላይ በደረሰው ውድመት ምክንያት በሶሮቃ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዳግም ተመልሷል፡፡ በሶሮቃና አካባቢው ለሁለት ዓመት ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዳግም የተመለሰው…

ኮርፖሬሽኑ የሠመራ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ስራ ለማስገባት እየሰራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለወደብ በቅርበት የሚገኘውን የሠመራ ኢንዱስትሪ ፖርክን ወደስራ ለማስገባት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንደስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ።   የኮርፖሬሽኑ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ዛሬ ፖርኩን ተዘዋውረው…

ሕፃናት ላይ የሚከሰት የኩላሊት ህመም ምልክቶች እና መከላከያዎች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕፃናት በተፈጥሮ አልያም በክትትል ማነስ ለኩላሊት ህመም ሊጋለጡ እንደሚችሉ የሕፃናት ስፔሻሊሰት ዶክተር ቤዛዬ አበበ ይናገራሉ፡፡ ሽንት ማሸናት፣ ሰገራ አድርገው በአግባቡ የመጠረግ እና የመሳሰሉ ሊማሩ የሚገቧቸው ሁኔታዎች ባለመስተካከል…

የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች በንጹህ የመጠጥ ውኃ እጥረት መቸገራቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች “የንጹህ መጠጥ ውኃ በምንፈልገው ልክ እየቀረበልን አይደለም” ሲሉ ገለጹ፡፡ ቅሬታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የገለጹ አንዳንድ የከተማዋ ነዋሪዎች÷ “እንደ አካባቢው ሊለያይ ቢችልም በአማካይ ከሁለት…

በኢትዮጵያና በሕንድ መካከል ያለውን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሠራለን- በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በሕንድ መካከል ያለውን ግንኙነት በትምህርትና በኢንቨስትመንት ለማጠናከር እንደሚሠሩ በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር ሼሪ ሮበርት ሸክቲንግተን ገለጹ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ በኢትዮጵያ ከሕንድ አምባሳደር ሼሪ ሮበርት…

በብዝሀ ቋንቋ ዙርያ በተጠና የጥናት ውጤት ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በብዝሀ ቋንቋ ዙርያ በተጠና የጥናት ውጤት ላይ ውይይት አደረጉ፡፡ ውይይቱ ለብዝሀ ቋንቋ አተገባበር ከአፍ መፍቻ በተጨማሪ የሀገር ውስጥና የውጪ ቋንቋዎችን በስርዓተ ትምህርት ለማካተት በተደረገ…