Fana: At a Speed of Life!

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ በድሬዳዋ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ6ኛ እስከ 10ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ በድሬዳዋ ስታዲየም ይጀመራል። በቀጣዮቹ 5 ሳምንታት በድሬዳዋ የሚካሄዱት ጨዋታዎች የሰዓት ማሻሻያ የተደረገባቸው ሲሆን÷ጨዋታዎቹ 10 ሰዓት እና ምሽት 1…

በኢንዱስትሪ ለውጥ እና በኢኮኖሚ ብዝሃነት ላይ ያጋራ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ከፍተኛ ባለስልጣናት በኢንዱስትሪ ለውጥ እና በኢኮኖሚ ብዝሃነት ላይ በኒጀር ኒያሚ ያጋራ ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ ምክክሩ በፈረንጆቹ ህዳር 20 ቀን 2022 የሚካሄደውን የአፍሪካን ኢንደስትሪያላይዜሽን እና የኢኮኖሚ ብዝሃነት…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፍሪካ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ኅብረት ጉባዔ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ኅብረት የጋራ ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ በጋራ ጉባዔው ላይ÷ የአባል ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዚዳንቶች፣ ቻንስለሮች ችና የልቀት የምርምር…

የኢትዮ-ሳዑዲ አረቢያ ቢዝነስ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ ቢዝነስ ፎረም በበይነ መረብ ተካሂዷል። በዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ፣ የኤዥያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ዶ/ር ገበየሁ ጋንጋ ፥ የኢትዮጵያና የሳውዲ አረቢያ መንግስት በልማት…

ቻይና የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አደንቃለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የተደረሰውን የሰላም ስምምነት እንደምታደንቅ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩዋን ገለጹ፡፡ አምባሳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር በሁለቱም ወገን በተደረገው የሰላም ስምምነት ደስ ብሎናል…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት በብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ታስቦ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጥቃት በማስመልከት የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓት አካሂደዋል። የመታሰቢያ መርሐ ግብሩ ፥  “ስለኢትዮጵያ…

የሠላም ስምምነት በመፈረሙ ያሸነፈችው ሀገራችን ኢትዮጵያ ናት- ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ስምምነት በመፈረሙ ያሸነፈችው ሀገራችን ኢትዮጵያ ናት ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ የሠላም ስምምነት መፈረምን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት÷ በመንግሥትና በህወሓት መካከል በደቡብ አፍሪካ…

የተመድ ዋና ጸሃፊ ጉተሬዝ የተደረሰውን ስምምነት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በኢትዮጵያ መንግስትና ህወሓት መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አደነቁ፡፡ ዋና ጸሃፊው ስምምነቱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ፥ በኢትዮጵያ መንግስትና በህወሓት መካከል የሰላም…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት የሚዘክርና የሰላም ስምምነቱን የሚደግፍ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን የግፍ ጭፍጨፋ ሁለተኛ ዓመት የሚዘክርና በፌዴራል መንግስትና በሕወሓት መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው። “በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ግፍ መቼም…