Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ከ106 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የምግብ ድጋፍ ወደ ትግራይ ክልል ተልኳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ከ106 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የምግብ ድጋፍና 1 ሺህ 400 ሜትሪክ ቶን መድኃኒት ለትግራይ ክልል መቅረቡ ተገለጸ፡፡ የሰላም ሚኒስትርና የሰሜን ኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ማስተባበሪያ ኃላፊ ብናልፍ…

በጋምቤላ 2ኛው ምዕራፍ የስደተኞች ተፅዕኖ ምላሽ የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሁለተኛው ምዕራፍ የስደተኞች ተፅዕኖ ምላሽ የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ሁለተኛውን ምዕራፍ የስደተኞች ተፅዕኖ ምላሽ የልማት ፕሮጀክት ወደ ሥራ ለማስገባት ባለ ድርሻ አካላት በተገኙበት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጋምቤላ ከተማ…

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በቀጣዩ የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በተሞክሮነት ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በቀጣዩ የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በተሞክሮነት እንደሚቀርብ በአፍሪካ ሕብረት  የፖለቲካ ፣ የሰላም እና ደኅንነት ጉዳዮች ኮሚሽነር  አምባሳደር ባንኮሌ አዲዎዬ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ…

አየር መንገዱ ከፊታችን አርብ ጀምሮ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን በረራ በቀን ወደ 2 ጊዜ አሳደገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፊታችን አርብ ታኅሣሥ 21 ቀን 2015 ጀምሮ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ ሁለት ጊዜ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ በተከታታይም የመንገደኛ ፍላጎት ቁጥርን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀን የሚያደርገውን…

በመዲናዋ ለገና በዓል መሰረታዊ ሸቀጦችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ ተገብቷል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለገና በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ መገባቱን የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡   በኤጀንሲው የግብይትና መሰረተ ልማት ዳይሬክተር…

መቀሌን ጨምሮ 27 ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሪጅን መቀሌን ጨምሮ 27 ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት አገኙ። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ በጦርነት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት የሰሜን ሪጅን 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና በኢትዮ ቴሌኮም መከናወኑንም አስረድተዋል። በጦርነቱ…

የቁልቢ እና የሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የቁልቢ እና የሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም መጠናቀቁን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ እና የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡ የሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ናስር መሀመድ እንደገለጹት፥ ዓመታዊው…

በደቡብ ጎንደር በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር ይልቃል ከፋለ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ጦርነት አውዳሚና አጥፊ መሆኑን ገልጸው ኢትዮጵያ ጦርነት ውስጥ የገባችው…

መገናኛ ብዙኀን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ሊያተኩሩ ይገባል – በሽረ ከተማ የሕዝብ መድረክ ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙኀን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ አተኩረው እንዲሰሩ በሽረ ከተማ በተካሔደው የሕዝብ መድረክ ላይ የተሳተፉ ነዋሪዎቸ ገለጹ፡፡ የመድረኩ ተሳታፊዎች÷ የተፈናቀሉት እንዲመለሱ፣ የሰብዓዊ ድጋፉ እንዲጠናከር፣ መገናኛ…