የደንበኞችን የእርካታ ደረጃ በሚያሳድጉ ስትራቴጂክ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደንበኞችን የዕርካታ ደረጃ ሊያሳድጉ በሚችሉ ስትራቴጂክ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአገልግሎቱ የመስክ ምልከታ አድርገዋል፡፡…