Fana: At a Speed of Life!

የደንበኞችን የእርካታ ደረጃ በሚያሳድጉ ስትራቴጂክ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደንበኞችን የዕርካታ ደረጃ ሊያሳድጉ በሚችሉ ስትራቴጂክ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአገልግሎቱ የመስክ ምልከታ አድርገዋል፡፡…

በሰሜን ዕዝ ላይ ሽብርተኛው ትህነግ የፈጸመው ጥቃት ነገ በድሬዳዋ ይታሰባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በሰሜን ዕዝ ላይ አሸባሪው ትህነግ የፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ ነገ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ይካሄዳል፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሀር እንደገለጹት ÷ በሰሜን ዕዝ ላይ ሽብርተኛው ትህነግ የፈጸመውን…

ከአካል ብቃት እንቅስቃሴ በፊት ማድረግ ያለብዎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለጤናዎ ሊያደርጉ ከሚችሉት ነገሮች አንዱና ዋነኛ ነው። የማያቋርጥ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ በሰው ልጆች ጤና እና የአኗኗር ዘይቤ ላይ ከፍተኛ ለውጥ የሚያመጣ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ጤናማ የሰውነት…

የሰሜን ዕዝ ሰማዕታትን በመዘከር ታሪካዊ አደራችንን እንወጣለን- መከላከያ ሠራዊት

ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓ.ም የሰሜን ዕዝ ሰማዕታትን በመዘከር ታሪካዊ አደራችንን እንወጣለን!! ኢትዮጵያ በዘመኗ በርካታ ህልውናዋን የሚጋፉ እብሪት የወጠራቸው ሀገራት ወረራ ፈፅመው ጥቅምና ፍላጎታቸውን ለመጫን ተፈታትነዋታል፡፡ ነገር ግን ኢትዮጵያ ጀግና መውለድ ታውቅበታለችና ጀግኖች ልጆቿ…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ በነገው ዕለት በመዲናዋ በተለያዩ ሁነቶች ይዘከራል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ መርሐ ግብር በነገው ዕለት በተለያዩ ሁነቶች እንደሚዘከር የአዲስ አበባ የከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡   አስተዳደሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ ጥቅምት 23…

ሁለቱ ኮሪያዎች ተኩስ ተለዋወጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰሜን እና ደቡብ ኮሪያ ተኩስ መለዋወጣቸው ተሰማ፡፡ ሁለቱ ሀገራት የተለዋወጧቸው የሚሳዔል ጥቃቶች ጉዳት ሳያደርሱ በባሕር ዳርቻዎቻቸው አቅራቢያ ማረፋቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ አስቀድማ ሰሜን ኮሪያ የተኮሰችው ሚሳኤል ሶኮቾ በተሰኘችው የደቡብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጎፋ ዞን ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጎፋ ዞን ጉብኝት አደረጉ። ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሳውላ እና አካባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የሕዝብ…

አዲስ አበባ በዳታ ማዕከል ግንባታ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በመሳብ አቅም ከዓለም 2ኛ ደረጃን ይዛለች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አባበ ከተማ በዳታ ማዕከል ግንባታ ዘርፍ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በመሳብ  አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከቤጂንግ ቀጥላ 2ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ጥናት አመላክቷል፡፡   “ኤፍ ዲ አይ ኢንተለጀንስ” በቅርቡ ባካሄደው…

ከኅዳሴ ግድብ የሚመረተው ኃይል ወደ ዋናው ግሪድ እንዲገባ የሚካሄደው የመስመር ጥገና እና ፍተሻ ሥራ በቀጣይ ሣምንት ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኅዳሴ ግድብ የሚመረተው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ዋናው ግሪድ እንዲገባ የሚካሄደው የመስመር ጥገና እና ፍተሻ ሥራ በሚቀጥለው ሣምንት እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል…