Fana: At a Speed of Life!

ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ የሆነ በህገ-ወጥ መንገድ የተሰበሰበ የውጭ ምንዛሪ ታገደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ የሆነ በህገ-ወጥ መንገድ የተሰበሰበ የውጭ ምንዛሪ መታገዱን የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡   መንግስት በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ…

በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት መንግስት የሚጠበቅበትን ተፈፃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅ ሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት መንግስት በእሱ በኩል የሚጠበቁበትን ሙሉ ለሙሉ ተፈፃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን ወደ መቀሌ ያቀናው ከፍተኛ የመንግሥት ልዑክ አረጋገጠ፡፡ ዛሬ ወደ መቀሌ ያቀናው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከህወሓት…

ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ 21 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ 20 ሺህ 991 ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በ11 ከተሞች በተተገበረ 1ኛ ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ 20 ሺህ 991…

ሰዎችን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር በማሻገር ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ15 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎችን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር በማሻገር ወንጀል በተመሰረተበት ሶስት ተደራራቢ ክሶች በ15 ዓመት ጽኑ እስራትና በ105 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ ተቀጣ፡፡   በፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ…

1 ሺህ 187 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 187 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥም 358ቱ ሴቶች ሲሆኑ÷ 57 የሚሆኑት ደግሞ ህጻናትና ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸው…

ሩሲያ ወደ አውሮፓ የጋዝ አቅርቦቷን በድጋሚ ልትጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በያማል- አውሮፓ የጋዝ መስመር በኩል ለአውሮፓ የጋዝ አቅርቦቷን በድጋሚ ለመጀመር መዘጋጀቷን የሩሲያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ኖቫክ ተናገሩ፡፡ በአውሮፓ የጋዝ እጥረቱ እንደቀጠለ መሆኑን ያነሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ÷በዚያ…

አሉታዊ መጤ ባህሎች እና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲሰ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እና አሉታዊ መጤ ባህሎችን በመከላከል፣ የስራና ቁጠባ ባህልን በማሳደግ ብዝሃ ባህልን ለማጎልበትና ማህበራዊ ትስስርን በማጠናከር ዙሪያ ሀገር አቀፍ ንቅናቄ በሐረር ከተማ ተጀምሯል። በዚህ ወቅት የባህልና…

የአደረጃጀት ጥያቄዎች የሀገርን ዘላቂ ጥቅም በሚያረጋግጥ መንገድ ምላሽ እያገኙ ነው -አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደረጃጀት ጥያቄዎች የህዝብን እና የሀገርን ዘላቂ ጥቅም በሚያረጋግጥ መንገድ ምላሽ እያገኙ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታና ነባሩን በአዲስ የማደራጀት ማስፈፀሚያ…

ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ጃፓን ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ። የጃፓን መንግሥት ለሀገራዊ ምክክሩ ሥራ የሚውሉ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን ሁለት ተሽከርካሪዎች…