Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ታሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ቃል ታስቧል፡፡ መታሰቢያው የተዘከረው በደም ልገሳ፣ ገንዘብ በማሰባሰብ እና የሠራዊቱን ጽናት በሚያሳዩ…

የአፍሪካ ህብረት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል-ሙሳ ፋኪ ማህማት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማህማት ሕብረቱ የኢትዮጵያ መንግስትና ህወሓት ለደረሱበት የሰላም ስምምነት ዘላቂነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቁ። ኮሚሽነሩ በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት ሲካሄድ በነበረው የሰላም ውይይት…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት 2ኛ ዓመት መታሰቢያ በመከላከያ ሚኒስቴር እየተዘከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ በመከላከያ ሚኒስቴር እየተዘከረ ነው። የመታሰቢያ መርሐ ግብሩ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡…

በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት ለተደረሰው የሰላም ስምምነት ስኬት አሜሪካ ድጋፏን ትቀጥላለች- አንቶኒ ብሊንከን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት ለተደረሰው የሰላም ስምምነት ስኬት አሜሪካ ድጋፏን ትቀጥላለች ሲሉ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ገለጹ፡፡ በፕሪቶሪያ ሲካሔድ የቆየው የኢፌዴሪ መንግስትና ህወሓት የሰላም ውይይት በስኬት መጠናቀቁንም…

ዛሬ ኢትዮጵያና ሰላም ድል አድርገዋል- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "የዛሬው ቀን ኢትዮጵያና ሰላም ድል ያደረጉበት ነው" ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። ኢትዮጵያን በመወከል በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተሰየመው ልዑክ አባል የሆኑት አምባሳደር ሬድዋን…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ መርሐ ግብር በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ህወሓት በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ መርሐ ግብር በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር መካሄድ ጀምሯል፡፡   የመታሰቢያ መርሐ ግብሩ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ በጋምቤላ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ በጋምቤላ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች ተዘክሯል። መታሰቢያው “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል የተካሄደ ሲሆን÷ በጋምቤላ ከተማ ዐደባባይ የሻማ ማብራት…

ስምምነት ላይ የተደረሰባቸው ነጥቦች፡-

1. ስምምነቱ አንቀፅ 3 ላይ በተመለከተው መሠረት 10 ቀናት በፈጀው የኢትዮጵያ መንግስትና የህወሓት ውይይት ሁለቱ ወገኖች ጦርነት ለማቆም እና ዘላቂ ሠላም ለማስፈን ተስማምተዋል፡፡ ስምምነታቸውንም ለኢትዮጵያውያን እና ለመላው ዓለም ለማወጅ ተስማምተዋል፡፡ 2. ሁለቱ ወገኖች በሰሜን ኢትዮጵያ…

አቶ መላኩ አለበል ካኪ የአይሱዙ ሞተርስ የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ካኪ የአይሱዙ ሞተርስ የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካን ጎብኝተዋል፡፡ አምራች ኢንዱስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲሰሩ መንግስት አስፈላጊውን ሁሉ ስራ እያከናወነ ነው ማለታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…

በተደረሰው ስምምነት የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ደስታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መንግሥት እና ህወሓት ሰሞኑን ያካሄዱትን የሰላም ንግግር ተከትሎ ስምምነት ላይ በመድረሳቸው የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሸል ደስታቸውን ገለጹ፡፡ ቻርለስ ሚሸል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ሁለቱ…