Fana: At a Speed of Life!

“ቡድኑ ትጥቅ ፈትቶ ፖለቲካዊ ኅልውናው ማክተም አለበት” – አብን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ መንግስትና በአሸባሪው ህውሓት መካከል በሚካሄደው የሠላም ንግግር ቡድኑ ትጥቅ እንዲፈታ እና ፖለቲካዊ ኅልውናው እንዲያከትም መደረግ አለበት ሲል የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ “አብን” ገለጸ፡፡ “አብን” በኢትዮጵያ መንግስትና በአሸባሪው ህወሓት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም አስተዋጽኦ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴን ጨምሮ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ አስተዋጽኦ ላደረጉ 17 የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ። የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባኤ ማጠቃለያ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ በ”ጂኦስፓሻል” ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ በ"ጂኦስፓሻል "ዘርፍ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫለቱ ሳኒ የተመራ የልኡካን ቡድን በኪንቴክስ ደቡብ ኮሪያ በፈረንጆቹ ከህዳር 2 እስከ 4 ለሚካሄደው "ስማርት…

በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ የፊታችን ሐሙስ በኦሮሚያ እና ጋምቤላ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሐሳብ በኦሮሚያ እና በጋምቤላ ክልሎች ጥቅምት 24 ቀን 2015ዓ.ም ታስቦ ይውላል። ይህንን አስመልክቶ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ባወጣው መግለጫ÷…

በአህጉሪቱ የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ትስስር በመፍጠር የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ አህጉር የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ትስስር በመፍጠር የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ  የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ፡፡ ሰሞኑን በተካሄደው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባዔ የቀድሞ መሪዎች በፓን አፍሪካኒዝም ላይ…

በከባድ ሰው መግደል ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ21 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚገም ወረዳ በከባድ ሰው መግደል ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ21 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ:: ተከሳሽ ወንድሜ አለሙ ሆን ብሎ ሰው ለመግደል በማሰብ ጳጉሜን 5 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 12 ሰዓት በዚገም ወረዳ አበራች ዛዝብል…

አፍሪካውያን ተመራማሪዎች ለአየር ንብረት ለውጥ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ተመራማሪዎች ለአየር ንብረት ለውጥ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቁ፡፡ የአፍሪካን የተፈጥሮ ሐብቶች በመጠቀም አረንጓዴና የአየር ንብረቷ የተመቸ አኅጉር መፍጠር ቀላልና ዘላቂ መፍትሄ ነው ብለዋል፡፡ በኬንያ መዲና…

በበጋ መስኖ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት መታቀዱን የግብርና ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መለስ መኮንን በሰጡት መግለጫ ÷በመስኖ ስንዴ ከሚለማው መሬትም…

ከአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወጣቶች የመከላከያ ሚኒስቴርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወጣቶች የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤትን ጎብኝተዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ ለወጣቶቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል አድርገዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር ልዩ ረዳት እና ስትራቴጂክ…

በባሕላዊ ሥራዎቿ የሥራ ዕድል ፈጣሪዋ የኪነ ኅንጻ ባለሙያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪነ ኅንጻ ባለሙያዋ አራራት ታምራት በኢትዮጵያ ባሕላዊ የስንደዶ ሥፌት እና የክር ጥልፍ ሥራዎች ለኢትጵያውያን ሴቶች ሥራ መፍጠር የቻለች ሴት በሚል “ላዮነሲስ ኦፍ አፍሪካ” በሣምንቱ ዕትሙ የፊት ገጹ ላይ ይዟት ወጥቷል፡፡ “ላዮነሲስ ኦፍ…