Fana: At a Speed of Life!

በአፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የሚመራ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ወደ መቀሌ አቀና

በአፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የሚመራ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ወደ መቀሌ አቀና አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የሚመራ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ወደ መቀሌ አቅንቷል፡፡ የልኡካን ቡድኑ ወደ መቀሌ ያቀናው የሰላም…

በትግራይ መሰረታዊ አገልግሎቶች እየተመለሱ በመሆኑ ወደ መደበኛ ህይወታችን የመመለስ ተስፋ አሳድሮብናል – ነዋሪዎች

አዲሰ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መሰረታዊ አገልግሎቶች እየተመለሱ በመሆናቸው ወደ መደበኛ ህይወታቸው የመመለስ ተስፋ እንዳሳደረባቸው በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገባቸው ሽራሮ፣ ኣዲ ሀገራይ፣ ኣዲ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ÷ በፕሪቶሪያ በተደረሰው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ላይ እና እሱን ተከትሎ ሁለት ጊዜ በናይሮቢ በነበሩ…

የጋራ የሰላምና የልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ የገና በዓልን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር አከበረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፣የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የጋምቤላ ክልሎች የጋራ የሰላምና የልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የገና በዓልን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በባምባሲ ከተማ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር አክብሯል፡፡ በዕለቱ የህዝብ ለህዝብ ኮንፈረንስም ተካሂዷል፡፡…

መዲናችን የሁላችን እንደመሆኗ ለእድገቷ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይገባል -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)መዲናችን የጋራችንና የሁላችን እንደመሆኗ መጠን ሁሉም ሀላፊነት የሚሰማው ዜጋ ስለ እድገቷና ቀጣይ ስራዎች በሀሳብ ፣በጉልበት እና በገንዘብም የየድርሻውን ሊያበረክት ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ ከመዲናዋ…

የአማራ ክልል ስፖርት ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)24ኛው የአማራ ክልል ስፖርት ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባዔ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በጉባዔው 23ኛው የክልሉ ስፖርት ምክር ቤት ቃለ ጉባኤ የፀደቀ ሲሆን÷ የ2014 ዓ.ም የስፖርት ምክር ቤት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትም ቀርቦ ይገመገማል።…

ያለውን ፀጋ በመጠቀም የሌማት ትሩፋትን እውን ለማድረግ መረባረብ አለብን – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለውን ፀጋ በመጠቀም የሌማት ትሩፋትን እውን ለማድረግ መረባረብ አለብን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ፡፡ በደቡብ ክልል የወተት፣ የዶሮ፣ የስጋና የማር ምርት ማሻሻያ ማስተዋወቂያ መርሐ…

ጦርነቱ እድሜ እና ሕልማችንን የሰረቀ ነው- የትግራይ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ ሲካሄድ የነበረው ጦርነት ወጣቶች ላይ ተፅዕኖ ያሳደረ ህልማቸውን ያደበዘዘ እንደሆነ ወጣቶቹ ተናግረዋል። የሽረ ከተማ ነዋሪዎቹ ወጣት ክብሮም ግዑሽና ተስፋ ገብረ ጊዮርጊስ ጦርነቱ በርካታ ሺህ ወጣቶችን መቅጠፉን፣ እቅድና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኮምቦልቻ ከተማ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት አምራቾችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት አምራቾችን ጎብኝተዋል። የሀገሪቱን የኢንቨስትመንት ዐቅም ለማጉላት ያለመው ‘‘የኢትዮጵያ ታምርት’’ ዘመቻ በተጀመረ…

እንግሊዝ ከ46 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የግል የመከላከያ መሳሪያዎች ድጋፍ ለኢትዮጵያ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ኢምባሲ በአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት በኩል ከ46 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የግል የመከላከያ መሳሪያዎች ድጋፍ ለኢትዮጵያ አደረገ፡፡ ድጋፎቹ የኢንፌክሽን መከላከያ እና የኮቪድ 19 መቆጣጠሪያ የሚውሉ ቁሳቁሶችና ግብአቶች እንደሆኑ…