ኢራን እና ሩሲያ የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን እና ሩሲያ የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለፀ፡፡
የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣን ቴህራን፥ የሩሲያ ግዙፍ የነዳጅ አምራች ኩባንያ ከሆነው ጋዝፕሮም ጋር የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ለማድረግ ውል…
አሜሪካ በቅርቡ የዓየር መቃወሚያ ሚሳኤሎቿን ወደ ዩክሬን ትልካለች – ፔንታጎን
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርብ ጊዜ ውስጥ አሜሪካ የመጀመሪያውን ዙር ሁለት የዓየር መቃወሚያ መሣሪያዎች ወደ ዩክሬን እንደምትልክ ገለጸች።
የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት ዩክሬን ከሩሲያ ጋር በገባችው ጦርነት ውስጥ ከሚፈጸምባት የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) እና…
ላሊበላ ከተማ እና አካባቢዋ በድጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረጅም ጊዜ ኤሌክትሪክ የተቋረጠባቸው ላሊበላ፣ ላስታ ወረዳ እና ሙጃ ከተማ በድጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ፡፡
የኤሌክትሪክ ኃይሉን በድጋሚ ያገኙት በሽብር ቡድኑ ህወሓት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት የአላማጣ - ላሊበላ የ66 ኪሎ ቮልት…
ጥቅምት 24 በተለያዩ ዝግጅቶች ታስቦ እንደሚውል መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን እዝ ላይ ጥቃት የፈፀመበት ጥቅምት 24 ሁለተኛ ዓመት በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ በኩል በተለያየ ዝግጅት ታስቦ እንደሚውል የመከላከያ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ገልፀዋል።
አሸባሪ ቡድኑ…
የትግራይ ህዝብ የሽብር ቡድኑን የግፍ አገዛዝ ለመጨረሻ ጊዜ በቃህ የሚልበት ጊዜ አሁን ነው – የፓለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ የሽብር ቡድኑን ሕወሓት የግፍ አገዛዝ ለመጨረሻ ጊዜ በቃህ የሚልበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የፓለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ገለጹ፡፡
የትግራይ ህዝብ አሁን ላይ ከመንግስት ጎን ቆሞ የሽብር ቡድኑን በቃህ የሚልበት ጊዜ…
Ethiopia is highly committed to work with African Union –PM Abiy
https://www.youtube.com/watch?v=CIvUVJMlDMc
በአንድ ግለሰብ ቤት በተደረገ ፍተሻ 8ሺህ ዶላርና ሕገወጥ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ሰሜን ማዘጋጃ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ግለሰብ ቤት በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ 8 ሺህ ዶላር እና ሕገወጥ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ፡፡
በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የኅብረተሰቡን ሰላምና ደኅንነት…
“ኢትዮጵያን ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንቆማለን” – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፖለቲካ ልዩነት በላይ የሆነችውን ኢትዮጵያ ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንደሚቆሙ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡
አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለማዳን እየተደረጉ ያሉ ጣልቃ የመግባት ፍላጎቶች እውነታን የካዱ…