ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የስታትስቲክስ ተቋማት ኃላፊዎች ሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የስታትስቲክስ ተቋማት ኃላፊዎች እና ከፍተኛ ባለሙያዎች ቡድን ሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ፡፡
በጉብኝታቸው በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የቀረቡ የሳይበር ደኅንነት ምርትና አገልግሎቶችን ጨምሮ የኢትዮጵያ…