Fana: At a Speed of Life!

ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የስታትስቲክስ ተቋማት ኃላፊዎች ሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የስታትስቲክስ ተቋማት ኃላፊዎች እና ከፍተኛ ባለሙያዎች ቡድን ሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የቀረቡ የሳይበር ደኅንነት ምርትና አገልግሎቶችን ጨምሮ የኢትዮጵያ…

አቶ ኦርዲን በድሪ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ጋር ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ እና…

በ2015 ከቅባት እህሎች ወጪንግድ ከ300 ሚሊየን ዶላር በላይ ለማግኘት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት ወደ ውጪ ከሚላኩ የቅባት እህሎች ከ 300 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ለማግኘት እየተሠራ መሆኑን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስትሩ አማካሪ መስፍን አበበ ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ ኢትዮጵያ…

በየካ ክ/ከተማ ከ182 ሺህ 400 ብር በላይ ሐሰተኛ ገንዘብ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 አስተዳደር ልዩ ስሙ 02 አካባቢ በግለሰብ መኖሪያ ቤት ከ182 ሺህ 400 ብር በላይ ሐሰተኛ ገንዘብ ተያዘ፡፡ ከተያዘው ሐሰተኛ ገንዘብ ውስጥም ባለ 200 የብር ኖት 150 ሺህ 400…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤቱ በቀዳሚነት የተወያየው የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም በቀረበው…

በሕገ-ወጥ መንገድ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ሲያንቀሳቅስ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ሲያንቀሳቅስ የነበረ ግለሰብ ከ25 ግብረ-አበሮቹ ጋር በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኅብረተሰቡ…

በመከላከያ ሠራዊቱ የተደረገልን አቀባበል ከተነገረን በተቃራኒው ሆኖ አግኝተነዋል- እጃቸውን ለሠራዊቱ የሰጡ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት የተደረገልን አቀባበል ከተነገረን በተቃራኒው ሆኖ አግኝተነዋል ሲሉ እጃቸውን የሰጡ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተናገሩ፡፡ አሸባሪው ህወሓት በደረሰበት ምት መበታተኑን እጃቸውን ለመከላከያ ሠራዊት የሠጡ ታጣቂዎች…

በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በከተማ ምግብ ዋስትና ፕሮግራም በአማራ ክልል በተለያየ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ፈንታ ደጀን ለአማራ ክልል…