Fana: At a Speed of Life!

የቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች ገበያው የሚፈልገውን ተወዳዳሪ የሰው ሀይል በማፍራት ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሐረር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ባገኘው ከ28 ሚሊየን…

የህፃናት ጤና የተሟላ እንዲሆን የሚሰጡ ክትባቶች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህፃናትን ከባድ ከሆነ በሽታ ለመከላከል ክትባት ቀላሉ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ዘዴ በመሆኑ ወላጆች በወቅቱ እንዲያስከትቧቸው ይመከራል፡፡ ክትባት ለአንድ ለሚተላለፍ በሽታ መከላከያነት አስቀድሞ የሚወሰድ መድሀኒት ሲሆን÷ የሰውን በሽታ የመከላከል…

የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ እስካሁን 2 ሺህ 943 ሰዎች የዐይን ብርሃናቸው እንዲበራላቸው አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ከተቋቋመበት 1995 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን 2 ሺህ 943 ሰዎች የዐይን ብርሃናቸው እንዲበራላቸው ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ደምና ቲሹ ባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሃብታሙ ታዬ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በአሜሪካ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሚሊየን በላይ መድረሱ ተገልጿል፡፡ የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ  እንዳመላከተው÷ ወረርሽኙ በሀገሪቱ በተከሰተባቸው ሶስት ዓመታት ውስጥ 100 ሚሊየን 2 ሺህ 248 ዜጎች በቫይረሱ ሲያዙ…

በህገወጥ መንገድ ተፈትቶ ሲዘዋወር የነበረ ከ2 ሺህ 500 በላይ የባቡር ሃዲድ ማቀፊያ ብሎን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ መንገድ ተፈትቶ ሲዘዋወር የነበረ 2 ሺህ 590 የባቡር ሃዲድ ማቀፊያ ብሎን በሶማሌ ክልል ኤረር ወረዳ መጋሌ አድ ቀበሌ ከነተጠርጣሪዎቹ ተያዘ፡፡ የባቡር ሃዲድ ማቀፊያ ብሎን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ የፌዴራል ፖሊስ እና የክልል…

ኤሎን መስክ ከትዊተር ሥራ አሥፈጻሚነት እንደሚለቁ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተርን በ44 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የገዛው ቢሊየነር ኤሎን መስክ ከማህበራዊ ሚዲያው ዋና ስራ አስፈፃሚነት እንደሚለቁ አስታወቁ። ኤሎን መስክ የኃላፊነት ቦታቸውን የሚያስረክቡት በትዊተር ገጻቸው ላይ “ራሴን ከሥራ አሥፈጻሚነት ቦታ…

ወጣቱን ትውልድ በቴክኖሎጂው መስክ ማሰልጠን ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ትልቅ ሚና አለው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል ወጣት በሆነበት ሀገር ወጣቱን ትውልድ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ማሰልጠን እና ማብቃት ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ትልቅ ሚና አለው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከ “አይ ኮግ ኤ ሲ…

ደቡብ ሱዳን ኢትዮ ቴሌኮም በዘርፉ ለሚያደርገው ተሳትፎ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ የተመራ የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ አመራር ልዑክ በደቡብ ሱዳን የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑካኑ ከደቡብ ሱዳን ኢንፎርሜሽን፣ ኮሙዩኒኬሽን እና የፖስታ አገልግሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ ከብሄራዊ…

በኅገ ወጥነት ሲዘዋወር የነበረ 4 ኪሎ ግራም “ማግናታይት” የተባለ ማዕድን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥነት ሲዘዋወር የነበረ አራት ኪሎ ግራም የሚመዝን ማግናታይት የተባለ ማዕድን በሀረር ከተማ መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በድሬድዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በደረሰው መረጃ እና በተደረገ የክትትል በሀረር ከተማ ማእድኑን ሲያዘዋውሩ…

የሰላም ስምምነቱን ለማፅናትና ኢትዮጵያ የጀመረችውን የልማት ጉዞ ለማሳካት ዝግጁ ነን-የትግራይ ክልል ምሁራንና ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ለማፅናትና ኢትዮጵያ የጀመረችውን የልማት ጉዞ ለማሳካት የዜግነት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የትግራይ ክልል ምሁራንና ወጣቶች ገለጹ። የትግራይ ክልል ተወላጅ ምሁራንና ወጣቶች በኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ፣ በሰላም…