የቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል- አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች ገበያው የሚፈልገውን ተወዳዳሪ የሰው ሀይል በማፍራት ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡
የሐረር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ባገኘው ከ28 ሚሊየን…