Fana: At a Speed of Life!

የጡት ካንሰር መንስዔው እና ምልክቶቹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር ከሰውነታችን ቁጥጥር ውጪ የሆነ የህዋሳት መብዛት ሲኖር የሚከሰት በሽታ መሆኑን ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ ለአብነት የጡት ካንሰር በሽታ በጡት ውስጥ ያሉ ሴሎች ከቁጥጥር ውጪ መራባት እንዲሁም አይነታቸውን ቀይረው ሲራቡ ይከሰታል፡፡…

በአማራ ክልል በምርት ዘመኑ ከ143 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በምርት ዘመኑ ከ143 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚገኝ ተገለጸ። በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ የተመራ የልዑካን ቡድን በምስራቅ ጎጃም ዞን በሸበል በረንታ ወረዳ በክላስተር የለማ የጤፍ ማሳን ጎብኝቷል፡፡…

9ኛው ሀገር አቀፍ የጥራት ሽልማት የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው ሀገር አቀፍ የጥራት ሽልማት የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 19 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት አስታውቋል። በሽልማቱ የሚካተቱት አምራች ድርጅቶች፣ የህዝብ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት፣ የትምህርትና የጤና…

ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌ ክላውድ” የተሰኘ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌ ክላውድ” የተሰኘ ተቋማት የተለያዩ መረጃዎችን የትም መሄድ ሳይጠበቅባቸው በኢትዮ ቴሌኮም ዳታ ቤዝ ላይ የሚያገኙበት አሠራር ይፋ አደረገ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እንደገለጹት÷…

የኢትዮጵያን ቡና ጥራት ማሳደግ የሚያስችል የ2 ሚሊየን ዩሮ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ቡና ጥራት እና ዋጋ ማሳደግ የሚያስችል የሁለት ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጣሊያን ኤምባሲ ከተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ጋር ነው የተፈራረመው፡፡ ፕሮጀክቱ…

ኢትዮጵያና ብሪታንያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በጋራ የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ብሪታንያ በአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የጀመሩትን የጋራ ስራ አጠናክረው እንደሚቀትሉ አረጋገጡ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ የብሪታንያ የኮፕ26 የአፍሪካና የመካከለኛው ምስራቅ አምባሳደር ጃኔት ሮጋን በጽህፈት ቤታቸው…

ዳሽን ባንክ ባለፈው በጀት አመት 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሽን ባንክ በ2014 ዓ.ም የባንክ ኢንዱስትሪውን የሚፈትኑ በርካታ ተግዳሮቶች ቢኖሩም በበጀት አመቱ መጨረሻ 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ከታክስ በፊት ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል። ባንኩ 29ኛ መደበኛ አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት÷ ትርፉ…

አሜሪካ ወታደሮቿን በዩክሬን ድንበር ማስፈሯን ተከትሎ ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወታደሮቿን በዩክሬን ድንበር አቅራቢያ ማሰማራቷን ተከትሎ ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል አስጠነቀቀች፡፡ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ÷ በአሜሪካ ጦር 101ኛ የአየር ወለድ ብርጌድ የሚገኙ ወታደሮች በሮማኒያ…

ጋዜጠኞች በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመንግሥት እና ከግል መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ ጋዜጠኞች አዲስ አበባን እንደስሟ በአዲስ መንገድ የማነፅ አካል የሆኑ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ጠይባ ሎና እንደገለጹት÷ በተግዳሮቶች ውስጥ በማለፍ ታላላቅ…

አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት ኢትዮጵያ እንዳትረጋጋ አሸባሪው ህወሓትን በማዳን ስራ ላይ ተጠምደዋል – ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራቡ ዓለም አንዳንድ ሀገራት ኢትዮጵያ የተረጋጋች እንዳትሆን አሸባሪው ህወሓትን በማዳን ስራ ላይ መጠመዳቸውን አሜሪካዊው የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ተናገሩ። ኢትዮጵያ በምትከተለው ስኬታማ ፖሊሲና ባላት የመልማት እምቅ አቅም…