የሀገር ውስጥ ዜና በርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የተመራ ልዑክ በኔዘርላንድስ የሥራ ጉብኝት አደረገ Melaku Gedif Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐርሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የተመራ ልዑክ በኔዘርላንድስ የሥራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑካኑ በኢትዮጵያ የተለያዩ የንጽህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ ላይ በሚሳተፈው ቫይተንስ ኢቪደስ በተሰኘ ፋውንዴሽን ግብዣ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቦሪስ ጆንስን የእንግሊዝ ወግ አጥባቂ ፓርቲን ለመምራት ከሚደረገው ፉክክር ራሳቸውን አገለሉ Mikias Ayele Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንስን ወግ አጥባቂ ፓርቲን በድጋሚ መምራት ከሚያስችላቸውው ፉክክር ራሳቸውን አግልለዋል። ውሳኔውን ተክትሎ ቦሪስ ጆንስን ሊዝ ትረስን በመተካት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደማይመጡ ተረጋግጧል ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ ሰራዊት እየተገነባ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ Amele Demsew Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ በአስተሳሰቡም የበቃ ሰራዊት እየተገነባ ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት ቀንን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስተሩ በዚሁ ጊዜ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ልትሸጥ ነው Alemayehu Geremew Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በራስ ዐቅም ያመረተቻቸውን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ለመሸጥ የኮንትራት ስምምነት መፈራረሟ ተገለጸ፡፡ አሁን ላይ ኢራን 85 በመቶ የሚሆነውን ከጋዝ አቅርቦት ጋር የተያያዙ መሳሪያዎች እና ቁሶች በሀገር ውስጥ የማምረት ዐቅም እንዳላት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ስታስቲክስ ዳይሬክተሮች ጉባዔ እየተካሄደ ነው Meseret Awoke Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው የአፍሪካ ስታስቲክስ ዳይሬክተሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው÷“ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከርና ለመደጋገፍ በአፍሪካ የመረጃ አያያዝን ማዘመን” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ፣ የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ Melaku Gedif Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ቁልፍ የሚባሉ የትግራይ ከተሞችን መቆጣጠሩን ቀጥሏል። ይህንን ሲያደርግም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በከተሞች ውጊያ ሳይደረግ የህወሓትን ወታደራዊ ዐቅም ለማሽመድመድ የሚያስችል ስልት…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሰራዊት ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተከፈተ Tamrat Bishaw Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀንን አስመልክቶ የተለያዩ ሁነቶች እየተካሄዱ ነው፡፡ በዛሬው ዕለትም “የጥንካሬያችን ምንጭ ህዝባችን ነው” በሚል መሪ ቃል የሰራዊቱን ቀን በማስመልከት የተዘጋጀው የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተመርቆ ተከፍቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በሊባኖስ ችግር ውስጥ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 36 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ወ ኢትዮጵያውያኑ በሊባኖስ የተለያየ ችግር ደርሶባቸው በኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር መጠለያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ በሞቃዲሾ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ Mekoya Hailemariam Oct 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ በሶማሊያ፣ ሞቃዲሾ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ። በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር አምባሳደር ጀማሉዲን ሙስጠፋ የተመራው ልዑክ ትናንት ሞቃዲሾ…