Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች የአፍሪካን የግብርና ምርቶች ለማሳደግ የ30 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የልማት አጋር ድርጅቶች ለአፍሪካ አህጉር የግብርና ምርቶችን ለማሳደግ የሚውል የ30 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡ ዓለም አቀፍ የልማት አጋር ድርጅቶች የተሳተፉበት እና በሴኔጋል ዳካር የተካሄደው 2ኛው የአፍሪካ…

ከ183 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከጥር 12 እስከ 18 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ183 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታወቀ። ከተያዙት እቃዎች መካከል 144 ነጥብ 9 ሚሊየን የገቢ እንዲሁም 38 ነጥብ 2…

የጌዴኦ ብሔረሰብ የምስጋና እና የዘመን መለወጫ በዓል በዲላ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ብሔረሰብ የምስጋና እና የዘመን መለወጫ በዓል "ያልተበረዘ ባህላዊ እሴት ለዘላቂ ሰላምና ልማት" በሚል በሪ ቃል በዲላ ከተማ ተከብሯል፡፡ "ዳራሮ ለዘላቂ ሰላምና ልማት" በሚል መሪ ቃል የ2015 ዓም የጌዴኦ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ዳራሮ…

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማኅበር 10 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው እለት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የቅዱስ ጊዩርጊስ የስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር 10 ሺህ ካሬ ሜትር የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታ ርክክብ አድርገዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና…

በተለያዩ አካባቢዎች በወቅታዊ የሀገሪቱ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና በወቅታዊ የሀገሪቱ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው። ውይይቶቹ በአዳማ፣ አሶሳ እና ሸገር ከተማ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በአዳማ ከተማ “ህብረ -…

በግዢ ዙሪያ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር የጋራ ምክክር መድረክ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እያካሄደ ነው። መንግስት በየዓመቱ ከሚመድበው ዓመታዊ በጀት 70 በመቶ የሚሆነው በግዢ የሚውል ሲሆን፥ በጀቱ ለታለመለት…

በአማራ ክልል ጉዳት የደረሰባቸው ኢንዱስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱ በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭቱ ሳቢያ ጉዳት የደረሰባቸው አምራች ኢንዱስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ ተፈሪ ታረቀኝ ለፋና…

የአፋር ክልል መስኅቦችን ለማስተዋወቅ ያለመ ጉብኝት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚገኙ የመስኅብ ሥፍራዎችን ለማስተዋወቅ ያለመ የጉብኝት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት የሚቆይ መሆኑ ተገልጿል። የጉብኝት መዳረሻዎቹም፥ ኤርታሌ፣ ዳሎል፣ ዓሣአሌ የጨው ኃይቅ እና የጨው ንጣፍ…

በቡራዩ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ ) ትናንት ምሽት 3:15 ላይ በሸገር ከተማ ቡራዩ በስፖንጅና በፕላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከባድ ጉዳት ደረሰ። በሦስት የእሳት አደጋ ሠራተኞች ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱ ተመላክቷል። በንብረት ላይ የደረሰው የውድመት…

የብሔራዊ ተሀድሶ ምክር ቤት ኮሚሽን በቀጣይ ሊሰራቸው ባቀዳቸው ተግባራት ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተቋቋመውን የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን ድርጅታዊ መዋቅር እና ኮሚሽኑ በቀጣይ ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን ስራዎች አስመልክቶ ውይይት አድርጓል፡፡ የኢፌዴሪ የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን ተጠሪነቱ ለሰላም ሚኒስቴር ሲሆን በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ…