በህጻናት ልብ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና ፕሮግራም ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስቴር እና በኮንጂኒታል ኸርት አካዳሚ መካከል በህጻናት ልብ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና ፕሮግራም ላይ በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ፡፡
የመግባቢያ ስምምነቱ በዋናነት የአካዳሚክ ድጋፍ እና የስፔሻሊቲ ህጻናት ልብ ህክምና…