በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፈን መንግሥት ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፈን መንግሥት ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ለክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ…