ኦሮሚያ ባንክ በዓለም አቀፍ የባንክ ሥራዎች ከ279 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ አገኘሁ አለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ ባንክ በ2014 ዓ.ም በዓለም አቀፍ የባንክ ሥራዎች ከ279 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ55 በመቶ ዕድገት ማሳየቱ ነው የተገለጸው፡፡
የኦሮሚያ…