ህብረ ብሔራዊ አንድነታችን ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል -ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረ ብሔራዊ አንድነታችን ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ፡፡
በክልሉ17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ቀን…