Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አራት ወራት 22 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአራት ወራት ውስጥ በመደበኛ እና የማዘጋጀ ቤት የገቢ ማሰባሰብ ስራ 22 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ÷በክልሉ ፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ…

የአማራ ክልል ማዕድን ልማት ቢሮ የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን ለሚገነቡ 11 ባለሃብቶች የምርመራ ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን ለሚገነቡ 11 ባለሃብቶች የምርመራ ፈቃድ መስጠቱን የአማራ ክልል ማዕድን ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በተለይ በሲሚንቶ እጥረት ምክንያት ግንባታዎች ከመጓተት እስከ መቆም መድረሳቸው ተገልጿል፡፡…

የሊጉ መርሐ ግብሮች እና ተስተካካይ ጨዋታዎች በድሬዳዋ መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ11ኛ እስከ 13ኛ ሳምንት ያሉ ጨዋታዎችን ጨምሮ ተስተካካይ ጨዋታዎች በድሬዳዋ መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ1ኛ እስከ 5ኛ ሳምንት በባህር ዳር ከተማ የተከናወነ…

በአፋር ክልል በቅርቡ ተፈናቅለው ከነበሩት 69 ሺህ ሰዎች መካከል ግማሽ ያህሉ ወደ ቀያቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በቅርቡ ከተፈናቀሉ 69 ሺህ ሰዎች መካከል 34 ሺህዎቹ ወደ መኖሪያ ቀያቸው መመለሳቸውን የክልሉ አደጋ ሥጋት አመራርና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን አስታወቀ። በኮሚሽኑ የቅድመ ማስጠንቀቂያና ምላሽ ዳይሬክተር ማሒ ዓሊ፥ በሰው ሠራሽ ችግር…

የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሰላም አስከባሪ ኃይሎች የጥምር ውጊያ ልምምድ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአትሚስ ሴክተር አራት 7ኛ ዙር ሰላም አስከባሪ ሃይል ከጂቡቲ ሰላም አስከባሪ ኃይል ጋር ግዳጅን መሰረት ያደረገ የጥምር ውጊያ ልምምድ አድርገዋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት የሰላም አስከባሪ ኃይሎች የጋራ ጥምር ውጊያ ልምምድ ማድረጋቸው ቀጣይ…

ሰላም የጋራ አጀንዳና መዳረሻችን ነው – አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የሰላም ምክር ቤት መመስረቻ ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡   በምስረታ ጉባኤው መልዕክት ያስተላለፉት የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም÷ ሰላማዊ ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ምክር ቤቱ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው…

ዩኒሴፍ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለውኃ ተቋማት ጥገና የሚውል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሕጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በፀጥታ ችግር ለወደሙ የውኃ ተቋማት ጥገና የሚውል ከ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ፡፡ ዩኒሴፍ በፀጥታ ችግር የወደሙ 453 የውኃ ተቋማትን መጠገን…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የምክር  ቤቱ  አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬ÷ጉባዔው የሰላም ስምምነት በተደረሰበትና የዜጎችን የምግብ…

17ኛው ዓለም አቀፉ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ በአዲስአበባ መካሔድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሔደው 17ኛው ዓለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ዛሬ መካሔድ ጀምሯል፡፡ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆው ጉባዔው÷ አዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ነው…

በዛሬው የዓለም ዋንጫ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበትን ጨምሮ አራት ጨዋታዎች ይካሔዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛ ቀኑን በያዘው የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውሎ ካሜሮን እና ጋና የሚሳተፉበትን ጨምሮ አራት ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚሁ መሰረት በምድብ ሰባት የተደለደሉት አፍሪካዊቷ ካሜሮን እና ሰርቢያ ቀን ሰባት ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ፡፡ በዚሁ…