Fana: At a Speed of Life!

የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር እና ኢንኮሞኮ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በቢዝነስ ስልጠናዎችና የማማከር አገልግሎት በመስጠት ከሚታወቀው ኢንኮሞኮ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማምቷል፡፡ የቢዝነስ አማካሪና የኢንቨስትመንት ተቋም የሆነው ኢንኮሞኮ ስደተኞች ላይ ትኩረቱን…

የአዕምሮ ጤና ችግር መንስኤዎች እና መፍትሄዎቹ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዕምሮ ህመም በማንኛውም ሰው ላይ ሊከሰት እንደሚችል የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ማህበራዊ ቀውስ፣ ተፈጥሯዊ አደጋ፣ ጦርነት፣ የኑሮ ውድነት እና ወረርሽኝ ለአዕምሮ ህመም መከሰት ዋነኛ መንገዶች እንደሚሆኑ የስነ ልቦና ህክምና ባለሙያዋ…

የኢትዮጵያ ማሪታይም አካዳሚ ለ20ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ማሪታይም አካዳሚ ለ20ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው፡፡   ተመራቂዎቹ በኤሌክትሪካል ቴክኒካል ካዴት የትምህርት ዘርፍ ሲከታተሉ የቆዩ መሆናቸውን አሚኮ ዘግቧል፡፡…

ግጭቱን ለመፍታት መንግሥት የሚወስዳቸውን ሁሉንም ዓይነት የመፍትሔ እርምጃዎች አጠናከሮ ይቀጥላል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭቱን ለመፍታት መንግሥት ሲወስዳቸው የቆያቸውን ሁሉንም ዓይነት የመፍትሔ እርምጃዎች አጠናከሮ እንደሚቀጥል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ባወጣው የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ የአፍሪካ ኅብረት የሰላም ንግግሩን የሚመሩ…

በቱርክ “አጊያን” ነጻ የንግድ ቀጠና ውስጥ የሚገኙ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ ኢዝሚር ከተማ በሚገኘው “አጊያን” ነጻ የንግድ ቀጠና ውስጥ የሚገኙ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ፓርኮች እና በድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና መዋዕለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን…

ሊግ ኩባንያው በኢትዮጵያ መድን፣ ድሬዳዋ እና ወልቂጤ ከተማ ላይ የቅጣት ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኩባንያ በ2015 ዓ.ም በ1ኛ ሳምንት ውድድሮች ላይ በታዩ የሥነ ምግባር ግድፈቶች ላይ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ የሊግ ኩባንያው ውድድር አመራርና ሥነስርዓት ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ በሳምንቱ በተደረጉ ጨዋታዎች ከዳኞች…

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የመንገድ ድጋፍ ግንብ ተደርምሶ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ወንጌላዊት አካባቢ በደረሰ የመንገድ ድጋፍ ግንብ መደርመስ አደጋ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ። የመንገድ ድጋፍ ግንብ በመኖሪያ ቤት ላይ…

በአፍሪካ አህጉር አንድነት እንዲጠናከር ኢትዮጵያ በቀዳሚነት እየተጫወተች ያለውን ሃላፊነት ታስቀጥላለች – ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ አህጉር አንድነት እንዲጠናከር ኢትዮጵያ በቀዳሚነት እየተጫወተች ያለውን ሚና እንደምታስቀጥል በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ ተናገሩ።   አዲስ አበባ በሚገኘው…

የደቡብ ወሎ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ41 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ41 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተሰበሰበ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን…

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ምክር ቤት አባል ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ምክር ቤት አባል ሆና ተመረጠች። 193 ሀገራትን በአባልነት የያዘው የዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት በካናዳ ሞንትሪያል ጉባኤውን አካሂዷል። ኢትዮጵያን በመወከልም የኢፌዴሪ የትራንስፖርትና…