Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአዊ ብሔረሰብ ዞን ቻግኒ ከተማ የሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፣ ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ…

በዛሬው የዓለም ዋንጫ ውሎ ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የዓለም ዋንጫ ዛሬ ሲቀጥል አራት የምድብ ሁለተኛ ጨዋታወች ይከናወናሉ፡፡ በዚሁ መሰረት በምድብ አምስት የተደለደሉት ጃፓን እና ኮስታሪካ ቀን 7 ሰዓት ላይ እንዲሁም በእዚሁ ምድብ የሚገኙት ስፔን ከጀርመን ምሽት አራት ሰዓት ላይ የሚያደርጉት…

የፕሪቶሪያ ስምምነት  ቅድመ ሁኔታ  የለውም፤ ስለሆነም በስምምነቱ መሠረት ይፈፀማል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያ የሠላም ስምምነት  ቅድመ ሁኔታ እንደሌለውና በስምምነቱ መሠረት እንደሚፈፀም የኢፌዴሪ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ገለፁ። ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ በማህበራዊ ትስስር ገፅ በኩል ባስተላለፉት መልዕክት፥ "ፍላጎቶችን…

የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ በሶማሌ ክልል ሊባን ዞን ጉሬ ዳሞሌ ወረዳ ተካሂዷል። በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

ፈረንሳይ ጥሎ ማለፉን የተቀላቀለች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው የኳታር የዓለም ዋንጫ ምሽት ላይ ፈረንሳይ እና ዴንማርክ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም ፈረንሳይ ዴንማርክን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ነጥቧን ወደ ስድስት ከፍ አድርጋለች፡፡ የፈረንሳይን የማሸነፊያ ጎሎች…

“የኢንተርኔት አባት” በመባል የሚጠሩት ቪንቶን ግሬይ ሰርፍ አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "የኢንተርኔት አባት" በመባል የሚጠሩት ቪንቶን ግሬይ ሰርፍ ዓለም አቀፉን የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል። ቪንቶን ግሬይ ሰርፍ አዲስ አበባ ሲደርሱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ አቀባበል…

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 34 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ስራ 34 በመቶ መድረሱ ተገለጸ፡፡ በፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሒደት ጎብኝቷል፡፡…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ ከሚሰሩ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እና የሚያጋጥሙ ችግሮችን በተመለከተ ከኢንቨስተሮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይት መድረኩ የክልሉ አርብቶ አደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ እንዲሁም ሌሎች የክልል፣ የዞን እና የወረዳ…

ስዊድን የሕግ ታራሚዎችን ለማረምና ለማነጽ የሚደረገውን ጥረት እንድምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን የህግ ታራሚዎችን አርሞ እና አንጾ ለማውጣት እንዲሁም በማሰልጠኛ ተቋሙ ብቁ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት እየተደረገ ያለውን ጥረት አንደምትደግፍ ገልጻለች፡፡ በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄነሪ በአሌሊቱ ከተማ የሚገኘውን…