Fana: At a Speed of Life!

ስዊድን የሕግ ታራሚዎችን ለማረምና ለማነጽ የሚደረገውን ጥረት እንድምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን የህግ ታራሚዎችን አርሞ እና አንጾ ለማውጣት እንዲሁም በማሰልጠኛ ተቋሙ ብቁ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት እየተደረገ ያለውን ጥረት አንደምትደግፍ ገልጻለች፡፡ በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄነሪ በአሌሊቱ ከተማ የሚገኘውን…

170 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ170 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከህዳር 9 እስከ 15 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 137 ነጥብ 2 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና 33…

ሚኒስቴሩ ለሶማሌ ክልል 400 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል ለሚካሄደው የግብርና ስራ የሚያግዙ 400 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ ሙሃመድ በሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው…

ፖላንድ ሳዑዲ ዓረቢያን 2 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር ዓለም ዋንጫ በምድብ ሶስት የሚገኙት ፖላንድ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የሁለተኛ ዙር ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም ፖላንድ ሳዑዲ ዓረቢያን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ነጥቧን ወደ አራት ከፍ ማድረግ ችላለች፡፡…

ልማት ባንክ ለግብርና ሜካናይዜሽን የሚያገለግሉ መሳሪያዎችን ለደንበኞች አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከጀርመን ልማት ባንክ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ለሊዝ ፋይናንስ ደንበኞቹ ያቀረባቸውን የሰብል ማጨጃና መውቂያ መሳሪያዎች አስረከበ። በርክክቡ ስነ-ስርዓቱ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት አስፋው አበራ እና በአዲስ…

ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በትብብር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ከፍተኛ የመረጃ ጄኔራል መኮንኖች በሠላም እና ፀጥታ ዙሪያ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በአዲስ አበባ ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩም ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በሌሎች ዘርፎች ተባብረው እንደሚሰሩ ሁሉ በሰላምና…

ቻይና ለዓለም ሰላም እና መረጋጋት ከሰሜን ኮሪያ ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ ናት- ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለዓለም ዘላቂ ሰላም እና ልማት ከሰሜን ኮሪያ ጋር በቅንጅት ለመስራትቁርጠኛ ናት ሲሉ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ሰሜን ኮሪያ ታይቶ ባማይታወቅ ሁኔታ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሚሳኤሎች ማስወንጨፏን ተከትሎ…

በዓለም ዋንጫ አውስትራሊያ ቱኒዚያን 1 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የዓለም ዋንጫ በምድብ አራት የሚገኙት ቱኒዝያ እና አውስትራሊያ የሁለተኛ ዙር ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም አውስትራሊያ አፍሪካዊቷን ቱኒዚያን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋ ከምድቡ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሶማሌ ክልል 110 የውሃ ፓምፖችን ለገሰ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ማስተዋወቂያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡   በመርሐ ግብሩ የመስኖና ቆላማ አካባዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ…

አቢሲኒያ ባንክ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቢሲኒያ ባንክ አክሲዮን ማኅበር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጣራ እና 4 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የአቢሲንያ ባንክ የባለአክሲዮኖች 26ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 13ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ…