Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር አለምፀኃይ መሰረት ከኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት ከኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኦኬሎ ኦሪየም ጋር ተወያዩ፡፡ በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ፥ በኢትዮጵያና ኡጋንዳ ሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ሃላፊዎቹ መክረዋል ብሏል፡፡…

በሐረሪ ክልል ለሥራ ፈጣሪዎች ሥልጠና መስጠት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በሐረሪ ክልል ለሥራ ፈጣሪዎች የተለያዩ ሥልጠናዎችን መስጠት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከክልሉ የካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሯ በውይይታቸው፥ በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ፣ በቱሪዝም ፣ በባሕላዊ…

በጤናው ዘርፍ መረጃን መሠረት ያደረጉ ውሳኔዎችን በመስጠት ጥራት ያለው አገልግሎትን ለመስጠት ሰፊ ስራ ተሰርቷል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ መረጃን መሠረት ያደረጉ ውሳኔዎችን በመስጠት ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ መሰራቱን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ተናገሩ፡፡ "መረጃን መሰረት…

በደቡብ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዙ የግብርና ስራዎችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዙ የግብርና ስራዎችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በጉራጌ ዞን በሶዶ ወረዳ በክላስተር…

አንጌላ ሜርክል የተመድን የ2022 የናንሰን የሥደተኞች ሽልማት አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን የቀድሞዋ መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል በሶሪያ በተቀሰቀሰው ግጭት ለተፈናቀሉ ሶሪያውያን ከለላ በመስጠት ላበረከቱት በጎ አስተዋጽዖ የተመድን የሥደተኞች ሽልማት ማሸነፋቸው ተሰማ፡፡ የናንሰን ሽልማት ስያሜውንያገኘው በኖርዌያዊው…

በጋምቤላ በጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ በጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የተለያየ ምግብ ነክ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ የባሮ፣ ጀጀቤእና ሌሎች መጋቢ ወንዞች በዘንድሮው የክረምት ወራት በከፍተኛ ሁኔታ መሙላታቸውን ተከትሎ በርካቶች መፈናቀላቸው ይታወሳል፡፡ ይህን…

የጨጓራ አሲድ ወደ ጉሮሮ መመለስ እንዴት ይታከማል?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ አሲድ ወደ ጉሮሮ ሲመለስ በሰዎች ላይ ጉዳት እንደሚያደርስ የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ከአንገት በላይ ሀኪም ዶክተር ደሳለኝ ጥላሁን÷ ምግብ፣ አሲድና ምግብ እንዲደቅ የሚያደርጉ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከድሬዳዋ ከተማ ካቢኔ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተወ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ከሥራ ዕድል ፈጠራ እና ከኢንዱስትሪ ሰላም አኳያ ያሉ አዲስ እሳቤዎችን…