የሀገር ውስጥ ዜና 17ኛው ዓለም አቀፉ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ በአዲስአበባ መካሔድ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Nov 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሔደው 17ኛው ዓለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ዛሬ መካሔድ ጀምሯል፡፡ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆው ጉባዔው÷ አዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ነው…
ስፓርት በዛሬው የዓለም ዋንጫ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበትን ጨምሮ አራት ጨዋታዎች ይካሔዳሉ Feven Bishaw Nov 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛ ቀኑን በያዘው የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውሎ ካሜሮን እና ጋና የሚሳተፉበትን ጨምሮ አራት ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚሁ መሰረት በምድብ ሰባት የተደለደሉት አፍሪካዊቷ ካሜሮን እና ሰርቢያ ቀን ሰባት ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ፡፡ በዚሁ…
ስፓርት ስፔንና ጀርመን አቻ ተለያዩ Mekoya Hailemariam Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) - የምድባቸውን ሁለተኛ ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ያደረጉት ስፔንና ጀርመን ሳይሸናነፉ ቀርተዋል። ሁለቱ ቡድኖች 90 ደቂቃውን 1ለ1 በሆነ ውጤት አጠናቀዋል። ውጤቱን ተከትሎ ጀርመን በአንድ ነጠብ በምድቧ የመጨረሻ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ስፔን…
ስፓርት ካናዳ ከኳታሩ የዓለም ዋንጫ ተሰናበተች Mekoya Hailemariam Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ካናዳ በክሮሺያ 4 ለ 1 መሸነፏን ተከትሎ ከውድድሩ ሁለተኛዋ ተሰናባች ሀገር ሆናለች። የካናዳው አልፎንሶ ዴቪስ በዛሬው ጨዋታ ክሮሺያ ላይ በ2ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ጎል በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፈጣኗ ጎል ሆና ተመዝግባለች።…
ስፓርት ተጠባቂው የስፔን እና ጀርመን ጨዋታ Feven Bishaw Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት ስፔን ከጀርመን የሚያደርጉት የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ በምድብ አምስት የተደለደሉት ሁለቱ ሀገራት ከምድብ ለማለፍ ምሽት 4 ሰዓት በኳታሩ አል ባይት ስታዲየም ፍልሚያቸውን ለማድረግ ቀጠሮ ይዘዋል፡፡ ኮስታሪካን…
ስፓርት በዓለም ዋንጫ አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ወሳኝ የምድብ ድሏን አስመዘገበች Feven Bishaw Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ቤልጂየምን 2 ለ 0 በማሸነፍ የመጀመሪያ ድሏን አስመዝግባለች፡፡ በጨዋታው ብርቱ ተፎካካሪ ሆና የቀረበችው የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ከእረፍት መልስ አብዱልሃሚድ ሳብሪል እና ዛካሪያ አቡክላል ባስቆጠሯቸው ጎሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የተመድ ምክትል ዋና ፀሃፊ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ Feven Bishaw Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጉዳዮች ምክትል ዋና ጸሐፊ ሊ ጁንሁዋ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ዓለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ዋና ጸሐፊው አዲስ አበባ ሲገቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የ90 ቀናት እቅድ ተግባራት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ጎበኙ Feven Bishaw Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የ90 ቀናት እቅድ ተግባራት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባዋ በጉብኝታቸው÷ በክፍለ ከተማው በ90ቀናት እቅድ ተካተው ወደ ተግባር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በደቡብ ኮሪያ ሄሊኮፕተር ተከስክሶ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ Tamrat Bishaw Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ ያንግያንግ እና ጋንግዎን ግዛት በደን ላይ የተከሰተን እሳት ለማጥፋት በሥራ ላይ የነበረ ሄሊኮፕተር ተከስክሶ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው በደቡብ ኮሪያ ያንግያንግ እና ጋንግዎን ግዛት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኦሮሚያ ባንክ በዓለም አቀፍ የባንክ ሥራዎች ከ279 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ አገኘሁ አለ Tamrat Bishaw Nov 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ ባንክ በ2014 ዓ.ም በዓለም አቀፍ የባንክ ሥራዎች ከ279 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ55 በመቶ ዕድገት ማሳየቱ ነው የተገለጸው፡፡ የኦሮሚያ…