የሳይንስ ሙዚየሙ ከተማችንን በቴክኖሎጂ የበለፀገች ከተማ በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው – ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የተመረቀው የሳይንስ ሙዚየም ከተማችንን በሳይንስና በቴክኖሎጂ የበለፀገች ከተማ (ስማርት ሲቲ) በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር…