Fana: At a Speed of Life!

በኳታር የዓለም ዋንጫ የእግር ኳስ አድናቂዎችን ትኩረት የሳበው ኢትዮጵያዊ አርቲስት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2015 (ኤፍ  ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አርቲስት ተሰማ አስራት በቀጥታ የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ስዕል በመሳል በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ዋዜማ የእግር ኳስ አድናቂዎችን መሳብ ችሏል፡፡ ከቀናት በፊት በሺዎች የሚቆጠሩ ከኳታር አል አናቢ የመጡ ደጋፊዎች የቡድናቸውን ድጋፍ ለማሳየት…

ተቋርጦ የነበረው ዜጎችን ከሳዑዲ የመመለሱ ሒደት የፊታችን ሰኞ እንደሚጀመር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋርጦ የነረበው ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው የመመለሱ ሂደት የፊታችን ሰኞ እንደሚጀመር የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ እንደገለጹት፥ በሳዑዲ ዓረቢያ…

ጫናዎችን የምንቋቋመው አንድነታችንን ስናጠናክር ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጫናዎችን የምንቋቋመው ውስጣዊ አንድነታችንን ስናጠናክር መሆኑን በተግባር አሳይተናል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ያለመ የምክክር መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው። ዶክተር ይልቃል…

17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በሰላም እንዲከበር ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው-ፌደሬሽን ም/ ቤት

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር ከክልልና ፌዴራል የፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የፌደሬሽን ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የፌደሬሽን ምክር ቤት 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል አከባበርን…

የተፈጠረውን ሰላም እንደ ትምህርት ያሉ ስብራቶቻችን ላይ ተግተን ለመስራት እድል የሚሰጥ ነው – ፕሮፌሰር  ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጠረውን ሰላም እንደ ትምህርት ያሉ ስብራቶቻችን ላይ ተግተን ለመስራት እድል የሚሰጥ በመሆኑ ልንጠቀምበት ይገባል ሲሉ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር  ብርሃኑ ነጋ  ገለጹ፡፡ 31ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡…

ሳዲዮ ማኔ በጉዳት ምክንያት ከዓለም ዋንጫ ውጭ መሆኑ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴኔጋላዊው ኮከብ ሳዲዮ ማኔ ባጋጠመው ጉዳት ምክንት ከዓለም ዋንጫ ውድድር ውጭ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ የቀድሞው የሊቨርፑል ኮከብ ሳዲዮ ማኔ ከጉዳት መልስ በዓለም ዋንጫ በተወሰኑ ጨዋታዎች ላይ ሊደርስ ይችላል  ተብሎ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ  በጉዳት…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች የ590 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ለተፈናቀሉ ዜጎች የ590 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ለቤኒሻለንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የብልፅግና ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ሀገር አቀፉን የሴቶች የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በሀገር አቀፍ ደረጃ 5 ሚሊየን ሴቶች የሚሳተፉበት የሴቶች የሌማት ትሩፋትን በቢሾፍቱ ከተማ አስጀመሩ። መርሐ ግብሩ "የተመጣጠነ ምግብ እመገባለሁ ሁሉንም ከደጄ አመርታለሁ" በሚል…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ዲቻ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻ ድል ቀንቶታል። በፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተከናውነዋል። 10 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ወላይታ ዲቻ አዳማ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፏል። የድል ጎሎቹን ዮናታን ኤሊያስ እና ቃል…

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በቀጣዩ አመት ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ይሆናል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2016 ዓ.ም ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። 31ኛው አገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ተጀምሯል። የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት…