Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስትሮች እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሴ የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ፡፡ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሥራ አስኪያጅ…

በሲዳማ ክልል የሌማት ትሩፋትን የማስተዋወቅ መርሐ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በሸበዲኖ ወረዳ በፉራ ቀበሌ የሌማት ትሩፋትን የማስተዋወቅ መርሐ ግብር ተካሔደ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ መርሐ ግብሩ…

ባልተመጠነ ድምጽ ምክንያት ዓለም ላይ 1 ቢሊየን ወጣቶች ለመስማት ችግር ሊጋለጡ እንደሚችሉ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለማችን 1 ቢሊየን የሚሆኑ ወጣቶች ድምጽ መጥነው ባለማዳመጣቸው ለመስማት ችግር ሊጋለጡ እንደሚችሉ ጥናቶች አመላከቱ፡፡ አብዛኛው ወጣቶች በስልኮቻቸው አማካኝነት ሙዚቃ ሲያዳምጡም ሆነ ፊልሞችን ሲመለከቱ የጆሮ ማዳመጫ ይጠቀማሉ። ኤም ጂ ግሎባል…

አቶ ርስቱ ከተመድ የሥነ ህዝብ ፈንድ እና ከኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ከተባበሩት መንግስታት የሥነ ህዝብ ፈንድእና ከኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ተወካዮች ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም የሴቶችና ህጻናትን ህይወት ማሻሻል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ…

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 200 የውሃ መሳቢያ ፓምፖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር 200 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ለአዲስ አበባ ከተማ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት÷ የድጋፉ ዓላማ በከተማዋ የተጀመረው የከተማ ግብርና እያሳየ…

ተንቀሳቃሽ ዘመናዊ የስልጠና ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታዳጊዎች የተለያዩ ስልጠናዎችን የሚሰጠው ተንቀሳቃሽ ዘመናዊ የስልጠና ማዕከል ወይም “ዲጂ ትራክ” አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ በአገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ እና…

በደብረ ብርሃን ከ100 ሺህ በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውኃ ማስፋፊያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ከ100 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹሕ መጠጥ ውኃ ማስፋፊያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ ማስፋፊያው በ75 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ መሆኑ ተገልጿል። የከተማዋ የመጠጥ ውኃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት…

ዶናልድ ትራምፕ በ2024ቱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፈረንጆቹ 2024 በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሪፐብሊካንን ወክለው በድጋሚ እንደሚወዳደሩ አስታወቁ፡፡ ዶናልድ ትራምፕ በፈረንጆቹ 2020 በጆ ባይደን ተሸንፈው በ2021 መንበረ ሥልጣናቸውን በይፋ…

የኢትዮቴሌኮምን 40 በመቶ ድርሻ ለመሸጥ ዓለም አቀፍ ጨረታ ዛሬ ይወጣል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮምን የሚቀላቀለው ዓለም አቀፍ የቴሌኮም ኩባንያ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ታህሳስ 7 ቀን 2015 ዓ.ም በሚቆይ ጨረታ ፍላጎቱን እንዲያሳውቅ ገንዘብ ሚኒስቴር ጠየቀ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ…

17ኛው የቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባዔ በኢንዶኔዢያ ዛሬ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባዔ በኢንዶኔዢያ ባሊ እየተካሄ ነው። በዛሬው ዕለት በጉባዔው የሚነሱ የውይይት ነጥቦች በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ ያተኩራሉ ተብሏል፡፡ “በአንድነት እናገግም፣ እንጠንክር” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ…