የአፈር አሲዳማነትን ለመከላከል የሚያገለግለውን የግብርና ኖራ ተደራሽ ለማድረግ በቅንጅት መስራት ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፈር አሲዳማነትን ለመቀነስ እና ለመከላከል የሚያገለግለው የግብርና ኖራ ስርጭትን ተደራሽ ለማድረግ ከግሉ ዘርፍ ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በግብርናው ዘርፍ የግል ሴክተሩን ያማከለ የግብርና…