መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ኤምባሲዎች የወታደራዊ አታሼዎች ስለ ሰላም ስምምነቱ ማብራሪያ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ኤምባሲዎች የወታደራዊ አታሼዎች ማብራሪያ ተሰጠ።
ማብራሪያውን የሰጡት የመከላከያ የውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተሩ ሜጀር ጄነራል…