Fana: At a Speed of Life!

17ኛው የቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባዔ በኢንዶኔዢያ ዛሬ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባዔ በኢንዶኔዢያ ባሊ እየተካሄ ነው። በዛሬው ዕለት በጉባዔው የሚነሱ የውይይት ነጥቦች በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ ያተኩራሉ ተብሏል፡፡ “በአንድነት እናገግም፣ እንጠንክር” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 7ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 8ኛ የሥራ ዘመን 7ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡   ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ጉባዔው የተሻሻለው የየእርከኑን ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ጨምሮ በተለያዩ…

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ40 ሺህ በላይ  የአሜሪካ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ40 ሺህ   በላይ  የአሜሪካ ዶላር ተያዘ። ገንዘቡ የተያዘው ተጠርጣሪዎቹ  መነሻውን አዲስ አበባ በማድረግ  ወደ ጅግጅጋ ሲጓዝ በነበረ  የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ  ውስጥ  ገንዘቡን…

የህክምና ቁሳቁሶችን የጫኑ ሁለት የጭነት ተሽከርካሪዎች መቀሌ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ እና የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ለመስጠት የሚያስችሉ የህክምና ቁሳቁሶችን የያዙ ሁለት ተሽከርካሪዎች መቀሌ መድረሳቸውን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀ፡፡ መቀሌ የደረሱት መድሃኒቶች አስቸኳይ የህክምና ድጋፍ ለሚሹ ሰዎች…

ኖርዌይ በአካባቢ ጥበቃ ከኢትዮጵያ ጋር  ያላትን አጋርነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኖርዌይ በአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ጉዳዮች ከኢትዮጵያ ጋር   ያላትን አጋርነትና አብሮነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር  ፍጹም አሰፋ አዲስ ከተሸሙት በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ስቴይን…

17ኛው የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ለኢትዮጵያ በርካታ ትሩፋቶችን ይዞ እንደሚመጣ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 17ኛው የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ በርካታ ትሩፋቶችን ይዞ እንደሚመጣ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ በ17ኛው የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ዙሪያ…

የቤት ዕጣ አወጣጥ ሥነ-ስርዓቱን ፍትሐዊነትን በሚያሰፍን መልኩ ለማከናወን ጥረት ተደርጓል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሐዊነት ጥያቄ ይነሳበት የነበረው የቤት ዕጣ አወጣጥ ሥነ-ስርዓት በአዲስ መልክ የሚመለከተው አካል ተሳትፎበት ለቀጣይም ፍትሐዊነትንና ግልጸኝነትን በሚያሰፍን መልኩ ለመስራት የምንችለውን ሁሉ ጥረት አድርገናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

ተሰርዞ የነበረው የአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ተካሂዶ በነበረው የእጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት ላይ በደረሰ የወንጀል ጥቆማ ምክንያት ተሰርዞ የነበረው የአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የማውጣት ስነ ስርዓት ተካሄደ፡፡   በዕጣ ማውጣት ስነ ስርዓቱ የአዲስ አበባ ከተማ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት መጠን 6 ነጥብ 1 ትሪሊየን ብር መድረሱን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት መጠን 6 ነጥብ 1 ትሪሊየን ብር ወይም 126 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር መድረሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥…

መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ኤምባሲዎች የወታደራዊ አታሼዎች ስለ ሰላም ስምምነቱ ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ኤምባሲዎች የወታደራዊ አታሼዎች ማብራሪያ ተሰጠ። ማብራሪያውን የሰጡት የመከላከያ የውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተሩ ሜጀር ጄነራል…