Fana: At a Speed of Life!

አገራዊ የምክክር ሂደቱን በገንዘብ ለመደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ሂደቱን በገንዘብ ለመደገፍ የሚያስችል የፕሮግራም ሰነድ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በአገራዊ የምክክር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም መካከል ተፈረመ፡፡ ለሦስት ዓመታት ተግባራዊ በሚደረገው በዚህ…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ሥነ ስርዓት ነገ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተወዳጁ አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ሥነ ስርዓት ነገ መስከረም 19 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚፈጸም የቀብር ሥነ ስርዓቱን ለማስፈፀም የተቋቋመው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ የቀብር ሥነ ስርአቱ ነገ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በመንበረ ጸባኦት…

ወርቃማው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ሲታወስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ አዘዞ ተወልዶ በሦስት ወሩ  ወደ  ደቡብ ጎንደር  ዞን ደብረታቦር ከተማ ሄዶ እዚያው አደገ፡፡ አብሮት የኖረው ስሙ ማዲንጎ ይሁን እንጂ ፥ እናትና አባቱ ያወጡለት መጠሪያ ስም “ተገኔ” ነበር፤ “ጠበቃዬ…

የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች በግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሠራዊት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉ የእርድ ሰንጋ፣ ለስላሳ መጠጦችንና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁስ ያካተተ ነው፡፡…

የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 21 ቀን እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 21 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡   በዓሉ በዛሬው ዕለት በመላው አዲስ አበባ በፓናል…

የሶማሌያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ኢመደአን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሀሙድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን (ኢመደአ) ጎበኙ። በዕለቱ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ለፕሬዚዳንቱና ልዑካቸው አቀባበል አድርገውላቸወዋል፡፡ ዋና…

በሰመራ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ለማስፈፀም የተቋቋመው ግብረ ኃይል የቅድመ ዝግጅት ሥራውን ገምግሟል፡፡ ግምገማውን ያደረገው ከዩኒቨርሲቲው እና ከክልሉ ትምህርት ቢሮ የተቋቋመው ግብረ ኃይል ሲሆን÷ ተማሪዎች በሰላም ተረጋግተው…

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት እንግሊዝ የግብር ቅነሳ ዕቅዶቿን በድጋሚ እንድታጤን ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የእንግሊዝ መንግሥት የግብር ቅነሳ ዕቅዶቹን በድጋሚ እንዲያጤን አሳስቧል፡፡ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የእንግሊዝ መንግስት በዘርፉ የሚወስዳቸው እርምጃዎች በኃይል አቅርቦት ቀውስ እና በዋጋ ንረት ክፉኛ የተጎዱ…

የአፈር አሲዳማነትን ለመከላከል የሚያገለግለውን የግብርና ኖራ ተደራሽ ለማድረግ በቅንጅት መስራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፈር አሲዳማነትን ለመቀነስ እና ለመከላከል የሚያገለግለው የግብርና ኖራ ስርጭትን ተደራሽ ለማድረግ ከግሉ ዘርፍ ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በግብርናው ዘርፍ የግል ሴክተሩን ያማከለ የግብርና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። መሪዎቹ በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል ያለውን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ያላቸውን ፍላጎት እና ቁርጠኝነት ገልጸዋል።…