Fana: At a Speed of Life!

“ፊደል ተሳስተሃል” ብሎ ተማሪውን የገደለው መምህር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገረ ሕንድ “ፊደል (ስፔሊንግ) ተሳስተሃል” በሚል ምክንያት መምህር ተማሪውን መግደሉ ተሰማ፡፡ የሕንድ ፖሊስ÷ “ሶሻል (social) የሚለውን ቃል ፊደላት በትክክል አልፃፍክም” በሚል ታዳጊ ተማሪውን በመደብደብ ገድሏል የተባለውን መምህር…

ማዲንጎ የተዋጣለት ከያኒ ብቻ ሳይሆን ልበቀናና ሀገር ወዳድ ነበር- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማዲንጎ የተዋጣለት ከያኒ ብቻ ሳይሆን ልበቀናና ሀገር ወዳድ ነበር ሲሉ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የአርቲስት…

አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተወዳጁ አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ባደረበት ህመም ምክንያት ሕይወቱ ማለፉን የቅርብ ወዳጆቹ ነግረውኛል ሲል ኢፕድ ዘግቧል፡፡ ኢትዮጵያ በተፈተነችበት ወቅት እያመመው ግንባር ድረስ…

የመዲናዋ አስተዳደር የመስቀል ደመራ በዓል ከምጊዜውም በላይ በደመቀና በላቀ ሁኔታ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመስቀል ደመራ በዓል በከተማዋ ከ2 ሺህ 200 ቦታዎች በላይ ከምንጊዜውም በላይ በደመቀና ባማረ ሁኔታ ትውፊቶቹንና ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን ገለጸ። የከተማ አስተዳደሩ የመስቀል…

አንድነትን የሚያጠናክሩ እሴቶችን ለትውልድ ማሸጋገር የሁላችንም ኃላፊነት ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነትን የሚያጠናክሩ ባህላዊ እሴቶችን በአግባቡ ጠብቆ ለትውልድ ማሸጋገር የሁላችንም ኃላፊነት ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ የቦሮ ሽናሻ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ጋሪ ዎሮ" በዓል "ጋሪ ዎሮ…

የ18 ሀገራት ኤምባሲዎች ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያና አሜሪካን ጨምሮ የ18 ሀገራት ኤምባሲዎች ለክርስትና እምነት ተከታዮች የመስቀል በዓል መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ለኢትዮጵያውያን ወንድሞችና እህቶቻችን በዓሉ የደስታ እንዲሆን ተመኝቷል። በኢትዮጵያ…

የመስቀል ደመራ በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በጎንደር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ መስቀልን መሰረት ባደረጉ ዝማሬዎች፣ የወንጌል ስብከት እንዲሁም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች በመስቀል አደባባይ  እየተከበረ ይገኛል፡፡ በደመራ ሥነ ስርዓቱ የሃይማኖት…

መስቀል የሀገራችን ስም በበጎ በማስጠራት፣ ባህላችን በማስተዋወቅና አንድነትን በማጠናከር የበዛ ትሩፋት አለው- አምባሳደር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መስቀል ከኃይማኖታዊ በዓልነቱ ባሻገር፣ የሀገራችን ስም በበጎ በማስጠራት፣ ባህላችን በማስተዋወቅና አንድነትን በማጠናከር ረገድ የበዛ ትሩፋት አለው ሲሉ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ ገለጹ። በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ እና…

የመስቀል በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ በተለያዩ ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ ሥነ ስርአቶች በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው። በትናንትናው ዕለት የመስቀል ደመራ በመላ ሀገሪቱ በደማቅ ሥነ ስርአት…

ጀግኖቹ ከ30 ዓመት በኋላ ድል ባደረጉባት የስፔኗ ባርሴሎና ከተማ ተገናኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እ.ኤ.አ በ1992 የባርሴሎና ኦሎምፒክ በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች ውድድር ለአፍሪካ የመጀመሪያውን የወርቅና የብር ሜዳልያ ያስገኙት ኢትዮጵያዊቷ የአሁኑ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ደራርቱ ቱሉ እና ደቡብ አፍሪካዊቷ ኤሊና ማየር የመጀመሪያ…