Fana: At a Speed of Life!

የሴካፋ ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ተሳታፊ ሀገራት አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማኅበራት ምክር ቤት (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ተሳታፊ ሀገራት አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ከተሳታፊ ሀገራት መካከል የብሩንዲ፣ የደቡብ ሱዳን እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ…

ኢትዮጵያ በሁለንተናዊ ደኅንነት ቁጥጥር ኦዲት ፕሮግራም ዓለም አቀፍ ሽልማትና እውቅና ተሰጣት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሁለንተናዊ ደኅንነት ቁጥጥር ኦዲት ፕሮግራም ከዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት እውቅና ተሰጣት፡፡ በካናዳ ሞንትሪያል እየተካሄደ ባለው 41ኛው የዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ጉባዔ÷ ኢትዮጵያ በሲቪል አቪዬሽን ሁለንተናዊ…

በትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ስምንት ሰዓት አካባቢ በሰሜን ሸዋ ዞን ጓሳ አካባቢ በደረሰ የትራክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ ከአጣዬ ወደ መሐል ሜዳ ሲጓዝ የነበረ አሸዋ የጫነ “ሲኖትራክ” የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ጓሳ አካባቢ ባጋጠመው የመገልበጥ…

የሶማሌ ክልል ሕዝብ ለመከላከያ ሰራዊት ከ1200 በላይ ፍየልና በግ አበረከት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ሕዝብ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ1 ሺህ 200 በላይ ፍየልና በግ አበርክቷል፡፡ ድጋፉ ለ2ኛ ጊዜ ከክልሉ ሕዝብ የተሰበሰበውን የእርድ እንስሳት ድጋፍ÷ የክልሉ የሀገር ሽማግሌዎች በፋፈን ዞን ሸበሌ ወረዳ ተገኝተው…

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን 1ለ 0 ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ23 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 1ለ 0 ተሸንፏል፡፡ ቡድኑ ባሳለፍነው ሐሙስ በአበበ ቢቂላ ስታድየም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻው ጋር…

ከፍተኛ ባለስልጣናት በዝነኛው ከያኒ ማዲንጎ አፈወርቅ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት በዝነኛው ከያኒ ማዲንጎ አፈወርቅ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ፣ የአማራ…

የደመራና የመስቀል  በዓል በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በመላው ሀገሪቱ የተከበረው የደመራና የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረኃይል አስታወቀ፡፡ የጋራ ግብረኃይሉ ቅደመ ዝግጅት በማድረግ ተጋላጭ ቦታዎችንና አካባቢዎችን ለይቶ÷ በቅድመ መከላከል ሥራ ላይ በርካታ የሰው…

የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 201 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ ግዛቸው ሙሉነህ እንደገለጹት÷ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ከዋዜማው ጀምሮ የተከበረው የመስቀል በዓል በሰላም…