Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይና በተለያዩ ቦታዎች የተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መስከረም 16 ቀን 2015 ዓ/ም የኃይማኖት አባቶች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና በርካታ የእምነቱ…

ከንቲባ አዳነች የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በማድረግ ሕዝቡን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ለማድረግ መላው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በጋራ ተቀናጅተው በመስራት ላሳዩት የላቀ ትጋት፣ ቁርጠኝነትና ላስገኙት ውጤት ምስጋና አቀረቡ። የመስቀል…

የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይን እንዲመረምር የተሰየመው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን እንዲፈርስ ጥያቄ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አደረጃጀት አባላት ጥምረት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይን እንዲመረምር የተሰየመው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን እንዲፈርስ ጠየቁ።   ጥያቄውን ያቀረቡት በመላው ዓለም የሚገኙ አስራ ሰባት…

የመስቀል ደመራ በዓል በሐረሪ ክልል በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በሐረሪ ክልል በድምቀት ተከብሮ ውሏል። በበዓሉ አከባበር ስነ ስርዓት ላይ የተገኙት የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መላከ ገነት ቀሲስ ንጋቱ ደሳለኝ ÷ የመስቀል ደመራ በዓል የአንድነትና የነጻነት አርማ…

የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች የክልሉን የሰላምና የልማት ሥራዎች እንደግፋለን አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሚኔሶታ የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጅ የዳያስፖራ ማኅበረሰብ የክልሉን የሰላምና የልማት ስራዎች እንደሚደግፉ ገለጹ። በሚኒሶታ የሚኖሩት የክልሉ ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት በሶማሌ ክልል እንዲሁም በሀገሪቱ በሰላም፣ ልማትና በወቅታዊ…

አለመግባባትን በዕርቅ ዘግቶ በፍቅርና በሰላም ከመኖር የተሻለ ሌላ አማራጭ የለም-ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አለመግባባትን በዕርቅ ዘግቶ በፍቅርና በሰላም ከመኖር የተሻለ ሌላ አማራጭ የለም ሲሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ገለጹ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ይህን የተናገሩት፥…

አሸባሪው ህወሓት የሰብአዊ ርዳታ ተሽከርካሪዎችን ለጦርነት መጠቀሙን እንደቀጠለበት መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የሰብአዊ ርዳታ ተሽከርካሪዎችን ለጦርነት መጠቀሙን ቀጥሎበታል ሲል የኢፌዴሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ የርዳታ ድርጅቶች ለርዳታ የሚጠቀሙባቸው…

ከጥላቻ ፍቅርን፣ ከመገፋፋት መቀራረብን ከራስ አልፎ ለሰዎች ማሰብን ከመስቀሉ ስራ መማር አለብን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁላችንም ከጥላቻ ፍቅርን፣ ከመገፋፋት መቀራረብን ከራስ አልፎ ለሰዎች ማሰብን ከመስቀሉ ስራ መማር አለብን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ የደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነ- ስርዓት…

የደመራ በዓል በካቶሊካዊ ቤተክርስቲያን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደመራ በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ተከበረ። በዓሉ መስቀልን መሰረት ባደረጉ ዝማሬዎች፣ የወንጌል ስብከት እንዲሁም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች ነው የተከበረው። በደመራው…

የሙስሊም ወንድማማችነት መንፈሳዊ መሪ በ96 ዓመታቸው ዐረፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015( ኤፍ ቢ ሲ) የሙስሊም ወንድማማችነት (ሙስሊም ብራዘርሁድ) ድርጅት መንፈሳዊ መሪ ዩሱፍ አል ቃራዳዊ በ96 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። መኖሪያቸውን ለዓመታት በኳታር ያደረጉት አል-ቃራዳዊ ጤናቸው ታውኮ መቆየቱን “መና “ የተሰኘው የግብጽ የዜና…