Fana: At a Speed of Life!

የመስቀል ደመራ በዓል በተለያዩ ከተሞች በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በተለያዩ ከተሞች በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በድምቀት ተከበረ።   በዓሉ በጅማ ፣ ባህር ዳር ፣ ሐዋሳ፣ ደብረ ብርሃን፣ ነቀምቴ፣ ወላይታ ሶዶ እና ሌሎች ከተሞች ነው ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ…

የደመራ በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረው የደመራ በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት ተከበረ፡፡ በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነ- ስርዓት ተከብሯል፡፡ በበዓሉ አከባበር ሥነ-ስርዓቱ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት እና ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል የተመራ ልዑካን ቡድን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ጋር በስራ እድል ፈጠራና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይቷል፡፡ በውይይት መድረኩ በስራና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከተመድ የስራ ሃላፊዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከተመድ የሰብዓዊ እርዳታ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ። ርዕሰ መስተዳድሩ በተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ካትሪን ሶዚና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ የልማት ድርጅት ኃላፊ ሴን…

የሩሲያው “ሮሴቲ” በኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ቁሶች ምርት ላይ መሥራት እንደሚፈልግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015( ኤፍ ቢ ሲ) “ሮሴቲ” የተሠኘው የሩሲያ የትራንስፎርመር እና የኤሌክትሪክ ገመድ አምራች ኩባንያ በዘርፉ ከተሰማሩ የኢትዮጵያ ባለሐብቶች ጋር መሥራት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ የኢፌዴሪ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ሐብታሙ ኢተፋ በትብብር ለመሥራት…

የመስቀል በዓል አብሮነትን በአደባባይ በማንጸባረቅ ረገድ የጎላ ማኅበራዊ ፋይዳ አለው – አቶ አሻድሊ ሐሰን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል ከሃይማኖታዊ ይዘቱ ባሻገር አብሮነትን በአደባባይ በማንጸባረቅ ረገድ የጎላ ማኅበራዊ ፋይዳ አለው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሐሰን ገለጹ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለመስቀል በዓል የእንኳን…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ መስቀል አምላክ ለሰው ልጅ ያለውን ፍቅር ያሳየበት፤…

በሶሪያ የኮሌራ በሽታ ተቀሰቀሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶሪያ በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች በተቀሰቀሰ የኮሌራ በሽታ 29 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተነገረ፡፡ እንደ ተመድ ጦርነት በጎዳት ሶሪያ የኮሌራ በሽታ መቀስቀሱ የሀገሪቷን ችግር ከድጡ ወደ ማጡ ያደርገዋል፡፡ በሶሪያ ካለፈው ወር ጀምሮ…

ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የአንድነታችን ማሳያዎች ናቸው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የአንድነታችን ማሳያዎች መሆናቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለደመራ እና የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።…

የፓውንድ ዋጋ ማሽቆልቆሉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 ( ኤፍ ቢ ሲ)ከዶላር ምጣኔ ጋር ሲነጻጸር የእንግሊዙ ፓውንድ ለመጀመሪያ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ ማሽቆልቆሉ ተነግሯል፡፡ የእንግሊዝ መንግስት ለ50 ዓመታት ገበያው ላይ አድርጎ የማያውቀውን የግብር ቅናሽ ማድረጉ ለፓውንድ ዋጋ መውረድ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡…