የመስቀል በዓልን ስናከብር ለመከላከያ ሰራዊት ደጀንነታችንን አጠናክረን በመቀጠል ሊሆን ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓልን ስናከብር ለሀገርና ለህዝብ ህልውና እየተዋደቀ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ደጀንነታችንን አጠናክረን በመቀጠል ሊሆን ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ለደመራና…