Fana: At a Speed of Life!

በኤሌክትሪክ ሃይል ላይ ያተኮረ ትራንስፖርትን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት በኤሌክትሪክ ሃይል ላይ ያተኮረ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለፁ።…

አቶ ርስቱ ይርዳው ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የ2015 የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በዓሉ ለክልሉ ህዝብና ለመላ ኢትዮጵያውያን የሰላም፣ የፍቅር፣ የአብሮነትና የመተሳሰብ እንዲሆን…

የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠናን ለማሳደግ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል-አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠናን ለማሳደግ፣ አገልግሎቱን ለማስፋፋት እና የታለመለት ግብ እንዲሳካ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ  የገንዘብ ሚኒስትር አቶ  አህመድ ሽዴ  ተናገሩ፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የልዑካን ቡድን …

ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የማሪታይም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በኢትዮጵያ ማሪታይም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አድርገዋል፡፡   በጉብኝታቸውም÷ የኢትዮጵያ ማሪታይም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩትን የሥራ አንቅሰቃሴ ተዘዋውረው…

ከባድ የዘረፋ እና የውንብድና ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 14 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እና አካባቢው ተደራጅተው ከባድ ዘረፋ እና ውንብድና በመፈፀም የሕዝብን ሰላም ሲያውኩ የነበሩ 14 የሽብር ቡድን አባላትን ባካሄደው ከፍተኛ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ገለጸ።…

ቅዱስ ጊዮርጊስ  የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ

ቅአዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ክለብ  16ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ (ሲቲ ካፕ) ሻምፒዮን ሆነ፡፡ የፍጻሜ ጨዋታውን ከመከላከያው እግር ኳስ ክለብ መቻል ጋር ያደረገው ቅዱስ ጊዮርጊስ  በሀብቶም ገብረ እግዚያብሔር ብቸኛ  ግብ  1 ለ 0…

በአማራ ክልል 10 ሺህ በላይ የመስኖ ውኃ ፓምፖች ለአርሶ አደሮች ተከፋፈሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ የተገዙ 10 ሺህ 467 የመስኖ ውሃ ፓምፖች ለአርሶ አደሮች ተከፋፍለዋል፡፡   በስነ ስርዓቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ የግብርና ሚኒስተር አቶ ኡመር…

63 ፍሬ ኮኬይን በባህርዳር ከተማ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 63 ፍሬ ኮኬይን በባህርዳር ከተማ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ፡፡   ኮኬይኑ የብሔራዊ መረጃና ደኀንነት አገልግሎት የመረጃ ኦፊሰሮች ባደረጉት ሚስጢራዊ ክትትል ነው በቁጥጥር ስር የዋለው፡፡   አደንዛዥ ዕፁ…

ሰሜን ኮሪያ የባላስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በዛሬው ዕለት የአጭር ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤል ወደ ባህር ማስወንጨፏ ተሰምቷል፡፡ ፕዮንግያንግ አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ ከቀናት በኋላ  የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው የባላስቲክ ሚሳኤል…

የጎፋ ብሔረሰብ “ጋዜ ማስቃላ” እና “የኦይዳ ዮኦ” በዓል በሳውላ ከተማ እየተከበረ ነው፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎፋ ብሔረሰብ “ጋዜ ማስቃላ” እና “የኦይዳ ዮኦ” በዓል በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡   በበዓሉ የተገኙት የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት÷ የኢትዮጵያን ታሪክና…