ሁሉም ግብሩን በወቅቱ በመክፈል ለሀገሩ እድገት አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይገባል- ወይዘሮ ዓይናለም ንጉሤ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብድርና በእርዳታ ያደገ ሀገር የለምና ሁሉም ግብሩን በወቅቱ በመክፈል ለሀገር እድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት እንደሚገባ ወይዘሮ ዓይናለም ንጉሤ ገለጹ፡፡
በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ግብራቸውን በታማኝነትና በወቅቱ በመክፈል ግዴታቸውን…